የአዲስ አበባ ሁሉን አቀፍ ንቅናቄ ግልፅ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርቧል።
የአዲስ አበባ ሁሉን አቀፍ ንቅናቄ በአዲስ አበባ ከተማና በነዋሪዎቿ ላይ በኦሮሞ ሃይሎች እየተፈፀሙ ያሉትን በደሎችና ሴራዎች በተመለከተ መፍትሔ እንዲሰጡ ግልፅ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርቧል። ግልጽ ደብዳቤ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ Posted on February 9, 2019 by Addis Ababa ጥር 2011 ዓ.ም. ግልባጭ – ለኢፌድሪ ጠ/ሚ ጽሕፈት ቤት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጉዳዩ : የአዲስአበባ ከተማ ነዋሪዎች ሁለንተናዊ …
Read More »