በአዲስ አበባ የሚሰራዉን ተንኮል ተመልከቱና ፍረዱ !
“ለድምፃዊው መታሰቢያዎቹ የተሰየሙለት በአቃቂ ክፍለ ከተማ ገላን አካባቢ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ጀሞ የሚወስደው መንገድ፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ የሚገኘው ድልድይና በሂልተን ሆቴል አካባቢ ያለው ፓርክ ናቸው።በስሙም የመታሰቢያ ሐውልት በከተማዋ ለማቆም በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አካባቢ የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል” ሲል ፋና ዛሬ በድህረገጹ አስታውቋል።በእርግጠኝነት ለመናገር የሚቻለው የሟች ስም “ሃጫሉ” መሆኑ ቀርቶ ትንሽ የመሃል አገር የሚመስል …
Read More »