Breaking News

Recent Posts

በአዲስ አበባ የሚሰራዉን ተንኮል ተመልከቱና ፍረዱ !

“ለድምፃዊው መታሰቢያዎቹ የተሰየሙለት በአቃቂ ክፍለ ከተማ ገላን አካባቢ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ጀሞ የሚወስደው መንገድ፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ የሚገኘው ድልድይና በሂልተን ሆቴል አካባቢ ያለው ፓርክ ናቸው።በስሙም የመታሰቢያ ሐውልት በከተማዋ ለማቆም በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አካባቢ የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል” ሲል ፋና ዛሬ በድህረገጹ አስታውቋል።በእርግጠኝነት ለመናገር የሚቻለው የሟች ስም “ሃጫሉ” መሆኑ ቀርቶ ትንሽ የመሃል አገር የሚመስል …

Read More »

300 አማራ መሃል የአጥፍቶ ጠፊ ቦንብ አፈነዳለሁ !

የዚችን ሴትዮ ኣማራን ኣቃጥላለሁ ያለችዉን የስራ አድራሻ እና ስልክ ቁጥር አግኝተናል፦ ስምዋ ትግስት ነው 1-800 255 0711 የዋናው 7 eleven የዋናው መስሪያ ቤት ቁጥር ነው Franchise ሱቅ ኣላት:: ሱቁ ከዳላስ ከተማ አጠገብ ነው ያለው::የሱቁ አድራሻ : 14400 Marsh Lane, Addison, TX 75001  Contact your local FBI office or closest international office 24 hours a day, seven days a week. Call 1-800-CALLFBI (225-5324) for the …

Read More »

ከምሁራን ለመንግስት የቀረበ አስቸኳይ ግልጽ ጥሪ!!

የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ፣ ባልታወቁ ሰዎች መገደልን ተከትሎ፣ በተቀሰቀሰው አመጽ ብሄርንመሰረት ያደረገ ጭፍጨፋና ከፍተኛ የንብረት ውድመት ደርሷል። የዜጎችን ሕይወትና ደህንነትየመጠበቅ ሃላፊነት ያለበት የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ መዋቅር ቸልተኝነት ለጉዳቱ አስከፊነትአስተዋጽዖ ማድረጉም ተሠምቷል። የፌዴራሉ መንግስት ስላም እና መረጋጋትን በማስከበር፣የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ሃላፊነቱን፣ በተገቢው መንገድ መወጣትም ያልቻለበት ሁኔታምተከስቷል። ሃገሪቱን ማለቂያ ወደ ሌለው ደም መፋሰስ ለመውሰድ፣ ባለ በሌለ ሃይላቸውእየሰሩ የሚገኙ የጥፋት ሃይሎች፣ በይፋ በሰጡት የአመራር …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.