የጦርነቱ ሁኔታ- ዘገባ – ግርማካሳ
የጦርነቱ ሁኔታ- ዘገባ ዘግርማ #ግርማካሳ 11/2/2021 ወያኔ ከትግራይ ስትወጣ መጀመሪያ የያዘችው ኮረምን ነው። ኮረም የተያዘው መከላከያና የአማራ ልዩ ኃይል በአሻጥር እንዲለቅ ከተደረገ በኋላ ነበር። ኮረም ብላ፣ አላማጣ፣ ዋጃ፣ ቆቦ፣ ሮቢት፣ ጎብዬ፣ መርሳ፣ ሁርጌሳ፣ ዉጫሌ፣ ሃይቅ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ እያለች ባቲ ደርሳለች። ወያኔ ባቲ ለመድረስ እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ የትግራይ ወጣቶች ሕይወት ገብራለች። በጣም ብዙ። ታጣቂዎችን እንደ ማዕበል እያስመጣች። የምታስመጣውም በኮረም፣ …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች












