ከነገ ሠኞ ጀምሮ (ሼር ያድርጉ) አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው አማራ ደረጃ የሚተገበሩ ፡ ~~~ የሕዝባዊ እምቢተኝነት መተግበሪያዎች ~~~ 1) ሙሉ ለሙሉ ትምሕርት የማቆም አድማ 2) ሙሉ ለሙሉ የትራንስፖርት ማቆም አድማ 3) ሙሉ ለሙሉ የድርጅቶች መዝጋት አድማ 4) ሙሉ ለሙሉ ግብር መክፈል የማቆም አድማ እነዚህን አራቱን እንደ መጀመሪያ እርምጃ በማድረግ በየአካባቢያችሁ በመደራጀት የቻላችሁትን ታደርጉ ዘንድ በታላቁ የአማራ ሕዝብ ስም አደራ እንላችኋለን። …
Read More »News
አጣዬን አወደሟት !
ምርጫችን ወይ ተያይዞ መኖር ወይ ተያይዞ መጥፋት ብቻ ነው ! አማራ ፋኖ!
አርበኛ መሳፍንት – አማራ ፋኖ #ጨባጩ_አርበኛ_ቁጣውን_ገለጸ..! ከሰሞኑ የአማራ የነጻነት ታጋዮች ላይ ያነጻጸረውን ጥቃት አስመልክቶ ልብ ያለው ልባሙ ፋኖ አርበኛ ና “#በእንጨብጣታለን” ንግግሩ የሚታወቀውና ቃሉን በተግባር ያሳየው ጨባጩ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ …. “…ምርጫችን ወይ ተያይዞ መኖር ወይ ተያይዞ መጥፉት ብቻ ነዉ።” ሲል አስጠንቅቋል….።ምርጫችን ወይ ተያይዞ መኖር ወይ ተያይዞ መጥፋትብቻ ነዉ፡፡ አሁን ያለዉ አካሂዳችን የጅል ጨዋታ ነዉ ማለት ይቻላል ፡፡ጦርነት …
Read More »Please Listen !
Join Paltalk Ethiopian Discussions Room. 24 Hours ! Downlaod Paltalk Messenger Application and install it on your Computer or Mobile phone. Create a Nick Name to speak or to text !
Read More »ፋና ብሮድካስቲንግ እና ዋልታ ኢንፎርሜሽን ብሄራዊ ጣቢያው ኢቲቪ አልተገኙም!
በኦሮሚያ ክልል በወለጋ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል እንዲሁም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተፈጸመ ያለውን ማንነት ተኮር ጭፍጨፋ በተመለከተ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን)፣ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ(ባልደራስ)፣ እናት ፓርቲ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ(ኢዜማ) እና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ(ትዴፓ) በጋራ ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 25 ቀን 2013 ዓ.ም መግለጫ ሰጠው ነበር ። ነገር ግን የህወሀት የቀድሞ ንብረቶች ፋና ብሮድካስቲንግ እና ዋልታ ኢንፎርሜሽን እንዲም ጠሚዶ …
Read More »