ሼር ይደረግ! የህዝብ ተወካዮች የምክር ቤት በነገው እለት በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀውን የእልቂት አዋጅ ለማፅደቅ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል! በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአማራን ሕዝብ ወክላችሁ የተቀመጣችሁ የምክር ቤት አባላት በአማራ ህዝብ ላይ የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውድቅ በማድረግ ታሪካዊ እና ሰብአዊ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ይጠበቃል። ነገ የአማራ ህዝብ ላይ የሞት ፍርድ ለማጽደቅ ፓርላማ ይገኛሉ ተብለው ከሚጠበቁ የህዝብ እንደራሴዎች ስም ዝርዝር እና …
Read More »Events
በአለም ታሪክ እንደ ፋኖ በአጭር ጊዜ የመንግስትን መዋቅር ያፈረሰ ሀይል ታይቶ አይታወቅም። የአማራ ህዝባዊ ሀይል በ1ወር ውስጥ ያፈረሳቸው ተቋማት ዝርዝር ! 1. የክልሉን ብልፅግና መዋቅር 2. ክልሉ ውስጥ ያለውን የመከላከያ መዋቅር 2.1 ጎንደርና መቀመጫው ያደረገውን 2.2 ባህርዳር መኮድን መቀመጫው ያደረገውን 2.3 ሸዋ ላይ የነበረውን ሀይል 2.4 ከሱዳን እና ከአባይ ግድብ ያንቀሳቀሰውን ሀይል በርካታውን በመደምሰስና በመማረክ ፤ ቁጥራቸው ጥቂት የማይባለውን …
Read More »በባህር ዳር የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል።
በባህር ዳር የጅምላ ግድያ ተፈጽሟል። እየተፈጸመም ነው። አገዛዙ ባለፉት ሶስት ቀናት በወሰደው እርምጃ ከ2ሺህ በላይ ሰላማዊ ዜጎች ተጨፍጭፈዋል። አሁንም የቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል። ከአንድ ቤት አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ተገድለዋል። የአራት አመት ህጻን ልጅ ትገኝበታለች። ይህ የጦር ወንጀል ነው። አገዛዙ ንጹሃንን እየጨፈጨፈ ከተሞችን በማስጨነቅ ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ዘመቻ ከፍቷል። በጎንደርም ቤት ለቤት ግድያ ተጀምሯል። ምህረት የለም። ህጻናትና አዛውንቶች እየተጨፈጨፉ …
Read More »FANO Fighters stormed the city of Debrebirhan
መከላከያ ተብዬው ተፈረካክሷል!
እመቤት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና ጨቅላው አቢይ አህመድ አማራን ትጥቁን ብቻ ሳይሆን ሱሪውን እናስፈታዋለን ብለው ያሰማሩት የኦሮሙማ ሰራዊት ተፈረካክሷል። ትጥቅ አስፈቺ ሳይሆን ትጥቅ ፈቺ ሁናል። ንፁሃንን ሊገድል ወደ አማራ ምድር የገባው ወታደር ከፊትም ከኋላም እሳት ሁኖበታል። ድንገት ሳያስበው በፋኖ መግቢያው እና መውጫው በቅፅበት ስለተዘጋበት ነፍስ ግቢ ነፍስ ዉጭ ላይ ነው፤ ለመሸሽ እንኳን እድል አላገኘም። አዲስ አበባን ከጎንደር፣ ጎጃም፣ …
Read More »