Breaking News
Home / Amharic / የetvዋ ጋዜጠኛ መቅደስ ጥላሁን አሜሪካ ላይ መጥፋቷ ተሰማ፦

የetvዋ ጋዜጠኛ መቅደስ ጥላሁን አሜሪካ ላይ መጥፋቷ ተሰማ፦

የetvዋ ጋዜጠኛ መቅደስ ጥላሁን አሜሪካ ላይ መጥፋቷ ተሰማ፦

ጋዜጠኛዋ ወደ አሜሪካ የተጓዘችው ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍፁም አሰፋ የሚሳተፉበትን የልማት ጉባኤ በቦታው ተገኝታ ለመዘገብ ነበር።
ሆኖም ግን ልዑካን ቡድኑ ቺካጎ ደርሶ ቀጣዩን ጉዞ ወደ ጉባኤው አዘጋጅ ከተማ አዮዋ ለማድረግ በዝግጅት ላይ እንዳለ እዛው ኤፖርቱ ውስጥ “ልብስ ቀይሬ ልምጣ” ብላ እንደተሰወረችባቸው ታውቋል።
የልኡካን ቡድኑ አባላትም የበረራ ሰዓታቸው ጥቂት ደቂቃዎች እስኪቀሩት ድረስ በኤርፖርቱ ውስጥ ብዙ ፍለጋ ቢያደርጉም ሊያገኟት ስላልቻሉ በመጨረሻም የፕሬዝዳንቷ የጽ/ቤት ኃላፊ
ፍቃዱ ሰቦቃ ጋዜጠኛዋ መኮብለሏን ለፕሬዝደንት ሳህለወርቅ እና ለ etv ኃላፊዎች አሳውቆ ጉዟቸውን ቀጥለዋል።

ጋዜጠኛ መቅደስ ጥላሁን በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሲኒየር ጋዜጠኛ ስትሆን የአሳይመንት ዴስክ ኃላፊ ሆናም በማገልገል ላይ ነበረች።

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.