የባህርዳሯ ነኝ is feeling angry. I hate Ethiopian banking system! 🙁 ትላንት ያጋጠመኝን ላጫውታችሁ። ንግድ ባንክ ገንዘብ ለማውጣትና እግረመንገዴንም ወደ ተለያዮ አካውንቶች ገንዘብ ለመላክ ሄድሁ።ለእጅ ገንዘብ የምፈልገውን ወጪ በሚለው ፎርም ላይ ሞላሁና በዛው ጠጋ ብዬ ዳሸንና አባይ ባንክ ገንዘብ ከመላክ የትኛውን ፎርም ነው መሙላት ያለብኝ ስላት፣”ከእኛ ባንክ ወደ ሌላ ባንክ መላክ አይቻልም” ብላኝ እርፋ! ገርሞኝ ዝም አልሁ። ምን ላድርግ ብየ ስጠይቃት “ብር አውጥተሽ …
Read More »Documents
ASRAT started broadcasting !
አማራ እናቶች ላይ ሲሰራ የነበረው የወሊድ ምጣኔ ቅነሳ መረጃ ይፋ ወጣ!
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር በባህርዳር ከተማ ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!! ——————– የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከባለፋት 18 ዓመታት በላይ ጀምሮ አምባገነኑና አፋኙን ቡድን ህወሃትን በነፍጥ ሲታገል መቆየቱ ይታወቃል።በዚህ እልህ አስጨራሽና ፈታኝ የትግል ሂደት “ውርሳችን አርበኝነት ትርፋችን ታሪካዊነት ነው!! እያሉ፤ ለህይወታቸው ፈጽሞ የማይሳሱ ድንቅና ብርቅዬ፣አያሌ አርበኛዎቻችን ለቃላቸው ታምነው በጀግንነት ጥለው፣እንዲወድቁ ሆነዋል።በጀግንነት የወደቁት አርበኞቻችን ራሳቸውን እንደ ሻማ …
Read More »