Breaking News
Home / Amharic (page 32)

Amharic

ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::

ጆሃን ጋልቱንግ የተባሉ የኖርዌይ የጥቃት/ Violence ተመራማሪ እንደተገለጹት የማኅበረሰብ ጥቃትን በሶስት ስይንሳዊ ትንታኔ ያስቀምጡታል:: 1. ቀጥተኛ ጥቃት፣ 2. መዋቅራዊ ጥቃት እና 3. የባህል ጥቃት ናቸው:: እነዚህ የጥቃት መጠኖች የሶስት ማዕዘን ሶስት ክንዶች ተብለውም ይገለጻሉ:: ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት በአማራውና ሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ከላይ የተጠቀሱት የጥቃት ዓይነቶች ከወያኔ የሥልጣን ዘመን ጀምሮ በነበረው መንግሥታዊና ማኅበራዊ አወቃቀሮች በሰፊው ሲራመድ ቆይቶአል:: …

Read More »

የአማራ ህዝብ ያለውን ሁለገብ ትግል የሚደግፍ ንቅናቄ ተቋቋመ !

የአማራ ህዝብ ለህልውናው ለፍትህና ለዴሞክራሲ እያደረገ ያለውን ሁለገብ ትግል የሚደግፍ ንቅናቄ ተቋቋመ:: የአማራ ፋኖ እያደረገ የሚገኘውን ፍትሃዊ ትግል ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እና ህዝብን አደራጅቶና አቀናጅቶ መምራት አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት የአማራ ልጆች በአንድነትና በፅናት በመቆም ፋኖ ለህልውና ለፍትህና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ (ፋ.ህ.ፍ.ዴ.ን.) የተሰኘ ህዝባዊ እንቅስቃሴ ማቋቋማቸዉን በዛሬዉ ዕለት ባወጡት መግለጫ አስታዉቀዋል። ንቅናቄዉ በመግለጫዉ ወደ ሁለገብ ትግል ለመግባት ተገደናል ያለ ሲሆን በመላው …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.