Breaking News
Home / Amharic (page 245)

Amharic

ኢትዮጵያዊነት የአማራ ፕሮጀክት ብቻ አይደለም – ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ

ኢትዮጵያዊነት የአማራ ፕሮጀክት ብቻ አይደለም ከሰሞኑ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) በባህር ዳር በተደረገ መስራች ጉባኤ የተመሰረተ ሲሆን የፓርቲውን ሊቀ መንበርና የስራ አስፈፃሚ አባላትንም መርጧል፡፡ ፓርቲውን በመመስረት ሂደት ውስጥ ተሳታፊ የነበሩ አሁን በሊቀ መንበርነት የተመረጡትን ጨምሮ 16 ሰዎች በኮማንድ ፖስት ታስረው መፈታታቸው የሚታወስ ሲሆን ፓርቲው ሲመሰረት የክልሉ መንግስት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ትብብር አድርጎላቸዋል፡፡ ለመሆኑ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) አላማና ግብ ምንድን ነው? …

Read More »

የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ቃለ-ምልልስ

በቅርቡ በባህር ዳር ከተማ የተመሰረተው አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ቃለ-ምልልስ፦ ‹ሕዝባዊና ግዛታዊ አንድነቱ በመገሰሱ ምክንያት የአማራ ሕዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ ነው ብለን እናምናለን›› አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በቅርቡ የመመሥረቻ ጉባዔውን ያካሄደው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፓርቲ በይፋ መመሥረቱ ለደጋፊዎቹና ለአባላቱ ግልጽ አድርጓል፡፡ …

Read More »

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ/National Movement Of Amhara/(አብን) አመራሮች

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ/National Movement Of Amhara/(አብን) አመራሮች:- 1-ዶር ደሳለኝ ጫኔ-ሊቀመንበር 2-አቶ በለጠ ሞላ-ምክትል ሊቀመንበር 3-አቶ ጋሻው መርሻ-የድርጅት ጉዳይ 4-አቶ መልካሙ ሹምየ-የፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ 5-አቶ ተመስገን ተሰማ-የማኅበራዊ ጉዳይ ሀላፊ 6-አቶ ዳምጠው ተሰማ -የውጭ ጉዳይ ሀላፊ 7-አቶ ካሱ ኃይሉ -የኢኮኖሚ ጉዳይ ሀላፊ 8-አቶ ክርሥቲያን ታደለ-የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ 9-ወ/ሪት መሰረት አስማማው-ሴቶች ጉዳይ ሀላፊ 10-አቶ የሱፍ ኢብራሄም-የጥናትና ስትራቴጂ ጉዳይ ሀላፊ 11-አቶ ጥበበ ሰይፈ-የህግ ጉዳይ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.