Breaking News
Home / Amharic (page 11)

Amharic

የፋኖ አንድነት ምክር ቤት መግለጫ – ክፍል 1

የፋኖ አንድነት ምክር ቤት አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ የተሰጠ መግለጫ ክፍል 1፡ ሁሉም ስለ ፋኖ ሊያውቀው የሚገባ እውነታ መግቢያ ፋኖ በዮቲዩብና በአንዳንድ ሚዲያዎች እንደሚነገረው ‘አንድ ያልሆነ፣ አንድ አመራርና ቅንጅት የሌለው፣ ፡”በጥይት ቅንድብ የሚላጭ” ነገር ግን ብዙ የሚያስብና ሰው የሌለበት፣ ማኒፌስቶ ያልጻፈና ወዴት መድረስ እንዳለበት በቅጡ የማያውቅ ተደርጎ ሲሳል እናያለን። እነዚህ እውነት ናቸውን? ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ የፋኖ …

Read More »

ታላቅ የምስራች – እስክንድር በአብዛኛው የፋኖ እዝ ተመርጧል ! Majority Rule ! 5 out of 9 !

ታላቅ የምስራች – ለመላው የአማራ ህዝብና ለመላው የኢትዮጲያ ህዝብ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ዛሬ አመራሩን በመምረጥ መመስረቱን በይፋ አበሰረ- አርበኛ እስክንድር ነጋንም መሪው በማድረግ በአብላጫ ድምጽ መርጧል *** ወንድወሰን ተክሉ*** ከሰኔ 12 ቀን 2016 እስከ ሀምሌ 9 ቀን 2016 ሲካሄድ የሰነበተው የአማራ ፋኖ ማእከላዊ እዝ AMHARA Fano Central Command አመራር የመምረጥ ሂደት በስኬት ተጠናቌል የአማራን ፋኖ በአንድ ድርጅት ስር አደራጅቶ …

Read More »

የፋኖ አንድነት፣ የእስክንድር ነጋና ዘመነ ካሴ ጉዳይ #ግርማካሳ

 “የፋኖዎች አንድነት ምን ላይ ደረሰ?” የሚል አስተያየቶች እየተሰሙ ነው፡፡ ፋኖዎች ከአንድ አመት በፊት በመቶዎች የሚቆጠሩ በየአካባቢ ያሉ አደረጃጀቶች ነበሩ:: በየአካባቢ ያሉ ፋኖዎች በጋንታ እየተደራጁ፣ ከጋንታ ወደ ሻለቃ፣ ከሻለቃ ወደ ብርጌድ፣ ከብርጌድ ወደ ክፍለ ጦር፣ ከከፍለ ጦር ወደ እዞች ተሸጋግረዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በጎጃም ፣ በሻለቃ ሃብቴና በሻለቃ ባዬ የሚመሩ ሁለት እዞች፣ በጎጃም በዘመነ ካሴ የሚመራ አንድ እዝ: በሸዋ በአቶ አሰግድና በሻለቃ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.