Breaking News
Home / Admin (page 13)

Admin

ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች÷የቀይ ባህር ተጋሪ ሃገር ሆንን” ወዘተ የሚሉ ሃሰተኛ ፕሮፓጋንዳዎች !

አሁናዊ መረጃ:- የኢትዮጵያ መንግስት መገናኛ ዘዴዎች በሰበር ዜና “ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች÷የቀይ ባህር ተጋሪ ሃገር ሆንን” ወዘተ የሚሉ ሃሰተኛ ፕሮፓጋንዳዎችን በማሰራጨት የህዝቡን ትኩረት ለመሳብ እንዲሁም ለመውደቅ አንድ ሃሙስ የቀረውን የጦር ወንጀለኛና ፋሺስቱን ዓብይ አህመድ ስልጣን ለማዳን ሲጋጋጡ ታይተው መቀላመድን ከአለቃቸው ባህሪ የወረሱት መሆኑ ብዙዎችን ሲያስገርም ውሏል:: በመሰረቱ ስምምነቱ ከ5 ዓመታት በፊት ጀምሮ ሲነገር የቆየና ይህም በመንግስት መገናኛ ዘዴዎች ጭምር 19 …

Read More »

ለአዲስ አበባ የመንግስት ሰራተኛ የተዘጋጀው የፈተና ወረቀት ይሄውላችሁ። ተፈታኝ ዘመድ ካላችሁ አሰራጩት።

by Andargachew Tsige በበኩሌ ከዋናው የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ላይ አይናችንን ልንነቅል አይገባም በሚል ስለአብይ አህመድ ነውረኛ አገዛዝ በመረጃ የተደገፉ በርካታ ጉድፎች እየደረሱኝም ብዙ ጊዜ ወደፌስ ቡክ አላመጣቸውም። ይህ ፈተና አንዱ የኦሮሞ ብልጽግና በተረኛነት ከሚፈጽማቸው ብልግናዎች አንዱ በመሆኑ ጥቂት ለማለት ወደድኩ። አላማው ችሎታ ያላቸው ግለሰቦች ብቻ የህዝብ አገልጋዮች እንዲሆኑ ለማድረግ ታስቦ የተዘጋጀ ፈተና አይደለም። በአለም ላይም አንድ መንግስት ሰራተኞቹን በሙሉ …

Read More »

ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ስላለው ጥቅምና ጉዳት. Is BRICS good or bad for Ethiopia?

ታምሩ ጽጌ December 24, 2023 ባለፈው ዓመት መጠናቀቂያ ነሐሴ 2015 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ ብሪክስን በይፋ መቀላቀሏ ከተነገረ ጀምሮ ከ330 በላይ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች የተሳተፉበትና ኢትዮጵያ መቀላቀሏ ስላለው ጥቅምና ጉዳት የተደረገውን ጥናት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ታኅሳስ 11 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ አደረገ፡፡ ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ ቻይናና ደቡብ አፍሪካ የመሠረቱትን ብሪክስ በነሐሴ ወር 2015 ዓ.ም. ላይ በይፋ የተቀላቀሉት ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ኢራን፣ …

Read More »

120 ሺህ የአማራ ሴቶች ለአረብ ግርድና ተሸጡ።

ሰበር መረጃ፦የዐማራን ህዝብ መንግስታዊ መዋቅር ዘርግቶ በጦርነት፣ በረሃብ፣ በበሽታ እንዲጠቃ በማድረግና በሌሎችም ረቂቅ ዘዴዎች ለማጥፋት ተግቶ እየተንቀሳቀሰ ያለው የዓብይ አህመድ ኦሮሙማው አስተዳደር በ 2016 ዓ.ም የበጀት ዓመት በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ “የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት” በሚል ሽፋን ከ 120 ሺህ በላይ የዐማራ ወጣት ሴቶችን ለአረብ ሃገራት መሸጡን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ከዓመታት በላይ ከ 100 ሺህ የሚልቁ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሳውዲ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.