Breaking News
Home / Amharic / ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ….

ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ….

ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ነው ስለ አማራ በይፋ መታገል ከጀመረች ሰባት ዓመት ሆኗታል ቆራጥ አማራ ነች ለአማራነቷ እንድትታገል ምክንያት የሆናት አባቷ በሰፈራ ወለጋ ሄዶ ወለጋ ይኖር ነበር በሚኖርበት ሀገር ወለጋ በፅንፈኛ ኦሮሞዎች በካራ ታርዶ ስለሞተባት ነው በዛን ግዜ እንደ አሁን ኢንተርኔት ስልክ የለም ነበር ::አማራ በየቦታው እየታረደ ሲገደል ማንም ወገን አያውቅለትም ነበር።

ዉጪ ሃገር ያላችሁ የአማራ ልጆች ተሰባሰቡ ተደራጁ!
ሌሎቹ ተደራጅተው ሃገር እያመሱ ነው !

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.