Breaking News
Home / Amharic / ሰበር የእስር ዜና::

ሰበር የእስር ዜና::

****


የድርጅታችን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳን ፖሊስ ትፈለጋለህ
በሚል ዛሬ ሐምሌ 19/2011 ዓ.ም በቁጥጥር ስር አውሎ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (3ኛ) በመውሰድ አስረዋቸዋል፡፡
መረጃዎችን እየተከታተልን የምናደርስ ይሆናል፡፡
እጣፈንታችንን በራሳችን እጆች እንፅፋለን!!

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.