ትናንት በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢብኝ ወረዳ ”ከየት እንደመጡ ያልታወቁ ግለሠቦች” ክሬን በመያዝ የከተማውን ትራንስፎርመር ነቅለው ለመውሰድ በዝግጅት ላይ እንዳሉ የአካባቢው ማህበረሰብ በመሠባሠብ ግለሠቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ ክሬኑን በእሳት አቃጥለውታል።
ምንጭ – ሰበር ዜና
Check Also
የብልፅግና ፓርቲ ‘የሚዲያ ሠራዊት’ አባላት ሐሰተኛ መረጃ !
አማኑኤል ይልቃል የሥራ ድርሻ,ቢቢሲ አማርኛ ዘገባው ከናይሮቢ ከ 8 ሰአት በፊት በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም …
ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !
Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!
ክሬኑን ማቃጠል ምን አመጣው ???
ለነገሩ እንደ ካሮት ወደታች ማደግ ከጀመርን ሰነባብተናል
የሚገርመው ሌላ አካባቢ የሚፈፀምን ተመሳሳይ የመንጋ ፍርድ ለመኮነን ማንም አይቀድመንም 😞
ክሬኑ የመብራት ሃይል ይመስላል። ህገወጦች ቢሆኑ እንኳን ይዞ ወደ ህግ አካል ማቅረብ አይሻልም ነበር? ደግሞስ በዝግጅት ላይ የነበሩት ትራንስፎርመር ለመንቀል ይሁን ለመጠገን በምን እና በማን እንዴት ተረጋገጠ? ጠንቋይ ነግሯቸው ይሆን? ምድረ ሰገጤ!!! በዚህም አለ በዚያ ግን ክሬን አቃጥሎ መፎከር ወደር የሌለው የድድብና ጥግ ነው!!!
Please use the paypal Link to support wife and children of General Asamnew. Please share also on facebook. https://www.amharaonline.org/donation/