Breaking News
Home / Amharic / ደም የጠማው የኦነግ ወታደር ጥማቱን ለማርካት ወደ አዲስ አበባ እንዲንቀሳቀስ ተወስኗል።

ደም የጠማው የኦነግ ወታደር ጥማቱን ለማርካት ወደ አዲስ አበባ እንዲንቀሳቀስ ተወስኗል።

የዋግነሽ አድማሱ ፣

ደም የጠማው የኦነግ ወታደር ጥማቱን ለማርካት ወደ አዲስ አበባ እንዲንቀሳቀስ ተወስኗል። የኦነግ ወታደር አዲስ አበባ እንዲሰፍር እነጃዋርም፣ እነ ለማም ሆነ እነ ዳውድ ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሰው በአባ ገዳወች እየተመራ ነገ አዲስ አበባ ይገባል። 
~~~~~
አዲስ አበባን በሚመለከት ከፈለጉ በምርጫ ካልሆነም በጡጫ ይሞክሩን ያለው አቶ ጁዋር ከቄሮ በተጨማሪ ሌላ የተማመነው ሀይል መኖሩ ዛሬ ፍንጭ የሚሰጡ መረጃወች ወጥተዋል። ለአዲስ አበባ ህዝብ በልኩ አዘጋጅተንለታል የተባለለት የኦነግ ወታደር የቲማ ለማን ስልጣን ለመጠበቅ፣ የአዲስ አበባን ህዝብ ለመጨፍጨፍ እና በዙሪያዋ የሚነሱትን ጥያቄወች ለማፈን ጊዜና ሁኔታ ተመቻችቶለታል። 
~~~~~
አቶ ለማ አምስት መቶ ሺ ህዝብ አሰፍራለሁ ሲሉ የሚገጥማቸውን ማንኛውንም ችግር የሚሻገሩት ሰውበላውን የኦነግ ወታደር ከጎናቸው አሰልፈው ሊሆን እንደሚችል ይገመታል። መጭው ጊዜ ለአዲስ አበባ ህዝብ እጅግ ፈታኝ ነው። ህፃናትን በመግደል፣ ሴቶችን በመድፈር እና በዘረፋ ቦኩሀራምን በብዙ እጥፍ የሚያስንቀው የኦነግ ወታደር ከነገ ጀምሮ አዲስ አበባ ይሰፍራል። እነ ሱሴ በሱሳቸው ማስቀጠል ያልቻሉትን ለውጥ በኦነግ ወታደር ለማስቀጠል ያሰቡ ይመስላል። 
ንቁ ብለናል ንቁ

Check Also

የብልፅግና ፓርቲ ‘የሚዲያ ሠራዊት’ አባላት ሐሰተኛ መረጃ !

አማኑኤል ይልቃል የሥራ ድርሻ,ቢቢሲ አማርኛ ዘገባው ከናይሮቢ ከ 8 ሰአት በፊት በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም …

ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !

Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.