Breaking News
Home / Amharic / አብይ አህመድ መስቀል አደባባይ ላይ የኔልሰን ማንዴላ ሸሚዝ ለብሶ አታለለን !

አብይ አህመድ መስቀል አደባባይ ላይ የኔልሰን ማንዴላ ሸሚዝ ለብሶ አታለለን !

ከ 7 ዓመታት በፊት አብይ አህመድ መስቀል አደባባይ ላይ ንግግር ሲያደርግ የኔልሰን ማንዴላ ሸሚዝ ለብሶ አታለለን !
ኔልሰን ማንዴላ የአፓርትያድ ስርአትን ተቃውሞ ሲታገል ለ 7 ዓመት የታሰረ ነበር::
አብይ አህመድ ስልጣን ከያዘ 7 አመታት ዉስጥ ጭራሽ የአፓርታያድን (የብሔር ክልሎችን) ስርአት እያስቀጠለ ያለ ወንጀለኛ ነው::
9 የነበሩት ክልሎች አሁን 12 ደርሰዋል: :

Look at ABIY AHMED with Nelson Mandela’s T-Shirt at Meskel Square on June, 2018 in Addis Ababa.
The ethnic based zones increased fom 9 to 12. By wearing the Nelson Mandela’s shirt, Abiy Ahmed was aligning himself with Mandela’s legacy
of democratic struggle and anti racial, anti ethnic based Governance for all, but he is doing the opposite by legalizing APARTHEID System in Ethiopia now.

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.