Breaking News
Home / Amharic / ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው !

ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው !

ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀ ግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው!

በአማራ የህልውና ዘመቻ አስተዋፅኦ ያበረከቱ አካላት ባህርዳር የሽልማትና እውቅና ኘሮግራም ዛሬ ተካሂዷል።

በዚህ ኘሮግራም የአሁኑ የአማራ ልዩ ሃይል አዛዥ ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩ እና የአማራ ሚሊሻ አዛዥ ኮሎኔል ባምላኩ አባይ የአንደኛ ደረጃ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

በከፋፍለህ ግዛውን የሚተዳደረው የአማራ ብልፅግና ግን በዚህ የሽልማት ኘሮግራም በአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዕዛዝ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ስም እንዳይጠራ አድርጎት አልፏል።

በመንግስት ዕዝ ስር ሆነው የዘመቱ ፋኖዎች እንደ አስተዋጿቸው በአማራ ብልፅግና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

በራሳቸው መዋቅር የዘመቱ ፋኖዎች ግን ጥሪ አልደረሳቸውም።

አሸባሪው ህወሃት ደብረታቦር ሲቃረብ 60 ሚሊዮን ብር ዘርፈው ሊኮበልሉ የነበሩት የአማራ ብልፅግና አመራሮች የክብር እንግዳ ነበሩ።

አማራን የሚያሳርደው ሽመልስ አብዲሳም እንዲሁ የኘሮግራሙ የክብር እንግዳ ተደርጓል።

 

ዘመነ ካሴ #ፋኖ

 

Check Also

መንገዱ በጀግናው ስም ተሰይሟል !

እንባየም ሳላስበዉ ይፈሳል። ብቻ እንደዛሬ ሁኘ አላዉቅም። እግዚአብሔር አምላክ ልቤን አበረታዉ።

አብይ አህመድ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዴት እንደሚንቅ ተመልከቱ:: አብይ አህመድ ራሱ መራጭ ራሱ አስመራጭ !

2022/3/12 የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ። እየተካሄደ ያለው የብልጽግና …

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.