Breaking News
Home / News / Look at Abiy Administration’s Dictatorship !

Look at Abiy Administration’s Dictatorship !

ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ከእስርቤት ከተፈቱ ስድስት ወር ሊሞላቸው ነው መንግስት ግን እስካሁኗ ደቂቃ የባንክ አካውንታቸውን እንዳለቀቀላቸው ተናገሩ አላማቸው ግን ምንድነው? ሰውን በእስር አሰቃይተው እንደገና በገዛ ገንዘቡ ምንም ሜድረግ እንዳይችል አሳስረው ቁጭ ያደርጓቸዋል ወገኔ እየወጣህ ልደቱ እንዲህ አለ ይልቃል እንዲህ አለ እያልክ ሰዎቹን ከመዝለፍ ለምን እንዲህ ያሉበትን እውነታ መርምር ሰዎቹ በሀገራቸው እንደልባቸው መንቀሳቀስ አልቻሉም ውጪም ውስጥም እስር ቤት ሆኖባቸዋል

Check Also

የብልፅግና ፓርቲ ‘የሚዲያ ሠራዊት’ አባላት ሐሰተኛ መረጃ !

አማኑኤል ይልቃል የሥራ ድርሻ,ቢቢሲ አማርኛ ዘገባው ከናይሮቢ ከ 8 ሰአት በፊት በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም …

ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !

Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.