Breaking News
Home / News / ያልተነገረው ታሪክ !

ያልተነገረው ታሪክ !

የዘር ክልል ካልፈረሰ ከአዲስአበባ ወደ አማራ ክልል መሄድ ወይም መምጣት አይቻልም።
ምክናያቱም አዲስአበባ የተከበበችው በኦሮሞ ክልል ነው ::
 
ባለፈው የሃጫሉን ግድያ ተከትሎ በኦሮሚያ ሻሸመኔና ሌሎች አካባቢዎች በነረው ጭፍጨፋ ወቅት ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ ነበር።
ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ተጓዦች ያላቸው አማራጭ ደብረ ብርሃን መዋልና ማደር ነበር። ይህ ይገጥመኛል ብሎ የወጣ ህዝብ በዚህ ከተማ ሲውልና ሲያድር መቸገሩ አይቀርም በሚል እያንዳንዱ የከተማው ሰው እንጀራ እያዋጣ እነዚህን ሰዎች ስቴዲየም ሰብሰብ ሲያበላ ነበር።
በሻሸመኔና አካባቢው እምነትና ብሄር እየተመረጠ ሰው ሲገደልና ንብረት ሲዘረፍ ደብረ ብርሃን በመንገድ ለተጉላላው ሰው እምነትና ብሄር ሳትመርጥ ትመግብ ነበር።
ለዚያ ነው ትልልቅ ባለሃብቶች ከሀገር ውስጥም ከውጭም ሲመጡ ኮራ ጀነን ብለን በሙሉ ልብ ” ደብረ ብርሃን ሄዳችሁ ስሩ” የምንላቸው።
አንዳችም የምናፍርበት ነገር ስለሌለ!!!
 

Check Also

የብልፅግና ፓርቲ ‘የሚዲያ ሠራዊት’ አባላት ሐሰተኛ መረጃ !

አማኑኤል ይልቃል የሥራ ድርሻ,ቢቢሲ አማርኛ ዘገባው ከናይሮቢ ከ 8 ሰአት በፊት በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም …

ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !

Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.