Breaking News
Home / Amharic / ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ለቀቁ። አቶ በለጠ ሞላ ተመረጡ።

ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ለቀቁ። አቶ በለጠ ሞላ ተመረጡ።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን የካቲት 14/15 ባደረገዉ 1ኛ ድረጅታዊ ጉባዔ ምርጫቦርድ በተገኘበት አካሄዷል በዚህ ጉባዔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን ከተመሰረተ ጀምሮ በሊቀመነበርነት የመራዉ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ተነስቶ አቶ በለጠ ሞላ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን ሊቀመንበር ሁኖ ተሹሟል::
አቶ በለጠ ሞላ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንልህ እመኝ አለዉ መላዉ የአማራ ህዝብ ከጎንህ ነዉ።
የድርጅታችን አብን ከተመሰረተ ጀምሮ በጠንካራና በበሰለ የአማራር ጥበብ የአማራ ህዝብ እና ድርጅቱ
የሰጠህን ህዝባዊ ኃላፍነት ፍጹም አማራዊ ሰነልቦና በተሞላበት ጀግንነት የተወጣህ መሪያችን ነህ
ዶክተር ደሳለኝ መልካም የረፍት ዘመን ይሁንልህ ።
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ !

 

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.