ዶክተር አብይ አለ ይሄ በዶዶላ በእምነታቸው ምክንያት ቤተሰብ የአንድ ሰማእት ባለቤት ናት፡፡ክርስትያንን ማሳደዱ እንደቀጠለ ነው የአብይ በኤርፖርት ከገቡ የሃገር ጠላቶችጋ ቃልኪዳን የገባ ይመስለኛል። ህዝቤ ሆይ መንግስት የለም አለም ብለህ ተስፋ እንዳታደርግ ይቺ እህታችን በዘሯ ኦሮሞ ናት እነዚ ሰዎች በዘሯ ሳይሆን በእምነታቸው ምክንያት ባለቤቷንም እንዳጣች ነው የምትናገረው።
Posted by Emishaw Emu on Thursday, January 30, 2020
Check Also
ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !
Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!