Breaking News
Home / Amharic / ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::

ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::

ጆሃን ጋልቱንግ የተባሉ የኖርዌይ የጥቃት/ Violence ተመራማሪ እንደተገለጹት የማኅበረሰብ ጥቃትን በሶስት ስይንሳዊ ትንታኔ ያስቀምጡታል::
1. ቀጥተኛ ጥቃት፣
2. መዋቅራዊ ጥቃት እና
3. የባህል ጥቃት ናቸው::
እነዚህ የጥቃት መጠኖች የሶስት ማዕዘን ሶስት ክንዶች ተብለውም ይገለጻሉ::

ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት በአማራውና ሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ከላይ የተጠቀሱት የጥቃት ዓይነቶች ከወያኔ የሥልጣን ዘመን ጀምሮ በነበረው መንግሥታዊና ማኅበራዊ አወቃቀሮች
በሰፊው ሲራመድ ቆይቶአል:: በአሁኑ ወቅት ደግሞ እጅግ በተባባሰ ሁኔታ ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::
ይህንን ተግባር ደግሞ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንት ሽመልስ አብዲሳ፣ የአዲስ እበባ ከንቲባ እዳነች እባቤና ጀነራል ይልማ መርዳሳ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዛዥ መዋቅራቸውን በሙሉ በመጠቀም ጥቃቱን በሰፊው
በማካሄድ ዋናው ፈጻሚዎች ሲሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከላይ ሆነው የመንግሥትን ከፍተኛ ሥልጣን በመጠቀም ከለላ በመስጠት ላይ ከመገኘት አልፈው መከላከያውን: ደህንነቱን እና መንግሥታዊ መዋቅሩን በሙሉ እንዲሁም ማኅበራዊ ተቋማት
ሳይቀሩ ጥቃቱን እንዲፈጽሙ እያደረጉ ነው:: እንግዲህ ሕልውናው አደጋ ውስጥ የገባና እንዳይኖር የተፈረደበት ሕዝብ ደግሞ በሚችለው መንገድ ሁሉ ራሱን ከመከላከል ውጭ ሌላ አማራጭ የለውምና የአማራ ወገኖቻችንም በደማቸውና ጥሪታቸው ዋጋ እየከፈሉ ይህንኑ እያደረጉ ነው!!

BOYCOTT ETHIOPIAN AIRLINES.

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.