Breaking News
Home / Amharic / የጎንደር ፋኖ በአንድ እዝ መጠቃለላቸው !

የጎንደር ፋኖ በአንድ እዝ መጠቃለላቸው !

የጎንደር ፋኖ በአንድ እዝ መጠቃለላቸውን ስስማ በጣም ደስ ብሎኛል:: የመይሳው ልጆችን ከልብ ነው የምንወዳቸው::
የጎንደር ፋኖዎች የሚታወቁት ባህሪያቸው ሀገራቸውን ይወዳሉ ሀይማኖታቸውን ያከብራሉ ባህላቸውን ይጠብቃሉ ስነ ምግባር አላቸው ጀግኖች ናቸው:: እነ ውባንተ እነ ናሁ ከዚህ ምድር የወጡ ጀግኖቻችን ናቸው::
የጎንደር ፋኖ አንድ ሆነ ማለት የፋሺስቱ እድሜ እያጠረ መሄዱን ያሳያል:: ባንዳዎቹና አጋሰሶቹ እነ መላኩ አለበል አገኘው ተሻገር ጀነራል ማርዬ እና የአድማ በታኝ አደራጁ ኮሚሽነር ደስዬ በጥቅማጥቅም በመደለለ የዘረጉት
መረብና ያደራጁት ሀይል በቅርቡ እንደሚመታ ምንም ጥርጥር የለኝም:: ከነዚህ ባንዳዎች ጀርባ ተንጥልጥላ ጎንደርን የዚህ ፋሺስት ስርዓት ታዛዥ ለማድረግ ደፋ ቀና የምትለው ደግሞ ዝናሽ ታያቸው ናት::
ወጣም ወረደ ጎንደር መስመር ይዟል:: ከዚህ መስመሩ ዝንፍ አይልም የነ ሜጀር ጀነራል ውባንተ የነ ናሁ ቃል ኪዳን አለበት::

አርበኛ መሳፍንት ተስፉ የጎንደር ዕዝ የበላይ ጠባቂ፣
አርበኛ ባዬ ቀናው የዐማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ፣ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ የዐማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ መሪ፣
ኮ/ል ታደሰ የዐማራ ፋኖ በጎንደር የጦር አዛዥ
ጀግናዉ አርበኛ ደረጄ በላይ እንኳን ደስ አለህ:: ድል ለፋኖ!!

Check Also

ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !

Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!

መንገዱ በጀግናው ስም ተሰይሟል !

እንባየም ሳላስበዉ ይፈሳል። ብቻ እንደዛሬ ሁኘ አላዉቅም። እግዚአብሔር አምላክ ልቤን አበረታዉ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.