Breaking News
Home / Amharic / የኦሮሚያ ክልልን ብሄራዊ መዝሙር ለማዘመር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል።

የኦሮሚያ ክልልን ብሄራዊ መዝሙር ለማዘመር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል።

በአዲስ አበባ ትምሕርት ቤቶች የሚፈጠሩ ግርግሮች ቀጥለዋል።

የአዲስ አበባ ትምሕርት ቤቶችን በኦሮሚያ ክልል ስር ለመሰልቀጥ የሚደረገው ስራ ተቃውሞ እየገጠመው ነው። አዲስ አበባ በቻርተር የምትተዳደር ከተማ ሁሉም ብሄሮች ያቀፈች ከተማ ነች ። አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጀርባ በሚገኘው በአዲስ አበባ መስተዳደር በሚተዳደረው የብሄራዊ ትምሕርት ቤት ውስጥ የኦሮሚያ ባንድራ ሰቅለው የኦሮሚያ ክልልን ብሄራዊ መዝሙር ለማዘመር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል። ወላጆች የት/ቤቱን በር ገንጥለው ገብተው ነው ልጆቻቸውን ያወጡት። ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ የመጡ አመራሮች ዳይሬክተሯን በማስፈራራት ለመውሰድ የሞከሩት እርምጃ በወላጆች ርብርብ ከሽፏል።

 

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.