Breaking News
Home / Amharic / እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ

እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ

ወገኖች፦🤔🤔
ይህ እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ ነው፤ እራሱ የመንግስት ተቋማትም ሆኑ እንደ የዓለም ባንክ ያሉ ተቋማት አምና የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር እስከ 123 ሚልዮን ደርሷል የሚል መረጃ ባሰራጩበት ሁኔታ የገዛ ዜጎቹን በጄኖሳይድ እና በማያባራ ጦርነት እየፈጀ ነው የሚባለው ጥቁሩ የኦሮሞ ናዚ አስተዳደር ዛሬ በመግለጫው እስከዛሬ 120 ሚልዮን የሚባለው ውሸት ነው ሀገሪቱ ያላት የህዝብ ብዛት 107 ሚልዮን ብቻ ነው ሲል መግለጹ በዓለም ዓቀፉ የጄኖሳይድ ፍርድ ቤትና በዓለም አቀፍ መንግስታት ከሰን በፍጥነት ልናስጠይቀው የሚገባ ጉዳይ ነው፤ ትላንት ጸረ ዐማራው ሽመልስ አብዲሳ፤ “ኦሮሞ ከፍ እያለ፣ የበሰበሰችዋን ኢትዮጵያ ለመመለስ የሚናፍቀው ኃይል እያነሰ ነው፣ዳግም እንዳያንሰራራ አድርገንም ቀብረነዋል” ሲል በእብሪት የተናገረው ንግግር የዚህ የግፍ ወንጀል ሴራ አንዱ መገለጫ ነው። በነገራችን ላይ አንዳንድ ሰዎች ቃሉን በሰለጠነ መልኩ ለሚድያ አጠቃቀም እንዲያመች ሲሉ “ያረጀችውን ኢትዮጵያ” አሉት እንጂ ትክክለኛ ሽመልስ አብዲሳ የተጠቀመው የኦሮምኛ ቃል ፍቺ “የበሰበሰችውን ኢትዮጵያ”የሚል ትርጉም ነው ያለው። ልብ እንበል! የጀርመኑ ናዚ በሆሎኮስት 6 ሚልዮን አይሁዳውያን እና 5 ሚልዮን የሌላ ሀገር ዜጎች በአጠቃላይ 11 ሚልዮን ንጹሃን ላይ የዘር ፍጅት ፈጽሟል፤ በተመሳሳይ ጥቁሩ ናዚ የኦሮሙማው ቡድንም፤ ዛሬ ዓለም የሚያውቃቸውን 13 ሚልዮን የኢትዮጵያ ዜጎች አላውቃቸውም፣ የሉም፣ አልነበሩም እያለ ክህደት ውስጥ ይገኛል፤ ይህ አስደንጋጭ የጄኖሳይድ ወንጀል ነው፣ ጉዳዩ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በዘመቻ አሁኑኑ ይድረስ።

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.