Breaking News
Home / Amharic / አብይ አህመድ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዴት እንደሚንቅ ተመልከቱ:: አብይ አህመድ ራሱ መራጭ ራሱ አስመራጭ !

አብይ አህመድ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዴት እንደሚንቅ ተመልከቱ:: አብይ አህመድ ራሱ መራጭ ራሱ አስመራጭ !

2022/3/12

የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) የፓርቲው ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ።

እየተካሄደ ያለው የብልጽግና ፓርቲ ዛሬ ማምሻውን አመራሩን መርጠዋል።

በዚህም የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት ምርጫ ዛሬ ተካሂዷል።

በውጤቱም

1ኛ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በ1480 ድምፅ የፓርቲው ፕሬዝዳንት

2ኛ አቶ አደም ፋራህ በ1330 ድምፅ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት

3ኛ ደመቀ መኮንን በ970 ድምፅ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል።

ብልፅግና ፓርቲ አንድ ፕሬዝዳንት እና ሁለት ምክትል ፕሬዚዳንቴች እንደሚኖሩት የፓርቲው የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ አስታውቀዋል።

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.