Breaking News
Home / Amharic / ቅዱስ ሲኖዶስ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ምልአተ ጉባኤውን አቋርጧል ።

ቅዱስ ሲኖዶስ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ምልአተ ጉባኤውን አቋርጧል ።

የባሌው ተወላጅ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ዮሴፍ ፥ ከባሌ ሮቤ
በተደወለላቸው ስልክ ተደናግጠው ከወንበራቸው ሲወድቁ
፥ ፖትሪያክ አቡነ ማቲያስ በድንጋጤ ከአፍንጨቸው የነስር
ደም ፈሷል ። በርካታ አረጋዊ ሊቃነ ጳጳሳት በእንባቸው
ሲራጩ በጉባኤው አርፍደዋል ።
በቤተክርስቲያናችን ላይ እና በምመኖቿ ላይ እየደረሰ
ያለው መዋቅራዊ ፥ የተጠናና የተቀናጀ ጥቃትን ለአለም
ህዝብ ነገ ያሳውቃል ።
መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አለም አቀፍ
ሚዲያዎች ጥሪ ተደርጎላቿል ። በተለያዩ ቋንቋዎች
የሚደያ ገለፃ ይሰጣል ።
ብጽኣን ሊቃነ ጳጳሳት ለሰማዕትነቱ ወደየ አህጉረ
ስብከቶቻቸው እንዲመለሱ መመሪያ ተላልፏል ።

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.