Breaking News
Home / Amharic / ሰበር መረጃ – ፋኖ

ሰበር መረጃ – ፋኖ

ሰበር መረጃ፦

 በደቡብ ጎንደር ዞን ፋኖና የነቁ ዐማራዎች ላይ ጥቃት በመፈፀም እና በማሰር የሚታወቀው የወረታ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መልኬ ጤናው በትላንትናው ምሽት ባልታወቁ ሰዎች መገደሉ ተረጋግጧል፤

በተያያዘ ዜና በባንዳነቱና ሌብነት የሚታወቀውና በኦሮሙማው ቡድን ታማኝ ሎሌነቱ ለዐማራ ክልል መስተዳድር ከፍተኛ ኃላፊነት ታጭቶ የነበረው የደብረ ማርቆስ ከንቲባ ይትባረክ አወቀ ሀገር ጥሎ መኮብለሉ ተሰምቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዐማራ ሀሰተኛ የማንነት ጭምብል ብአዴን ውስጥ ከተሰገሰጉ አያሌ ዐማራ ጠል የኩሽ ፖለቲካ አቀንቃኝ አመራሮች አንዱ የሆነው ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፍአለ “ጽንፈኞችን እንደመስሳለን” ሲል መዛቱ ተሰምቷል፤
ይህ ወላዋይና አቋሙን በየጊዜው የሚቀያይር አጭበርባሪ ግለሰብ፤ በኦሮሚያ ዐማራዎች በጭካኔ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ ሲፈፀምባቸው እንዲሁም በነቁ ዐማራዎች እና ፋኖዎች ላይ በየቦታው ጅምላ እስርና ግፍ ሲፈጸም የሚቀጣጠለውን ሕዝባዊ
ተቃውሞ ለማዳፈን በተደጋጋሚ ወደ መድረክ እየወጣ “ዝም በሉ እያለቀሳችሁ ዐማራን በተበዳይነት የሚቆዝም ህዝብ አታድርጎት፣ ቁስል እያካችሁ ተጨማሪ ጥቃት እንዲፈፀምበት ምክንያት አትሁኑ፣ ጽንፈኝነትን እያራመዳችሁ ዐማራውን
በሌሎች ብሄር እንዲጠላ አታድርጉት፣ ዓብይ ለዐማራው ጥቅም የቆመ መሪ ነው፣ አሁን የተጀመረው የጽንፈኞች እንቅስቃሴ ካልቀመ በክልሉ የማያባራ አስከፊ ደም አፋሳሽ ጦርነት ይቀሰቀሳል” ወዘተ እያለ የሚያስፈራራ ባለጌ የስልጣን ጥመኛ መሆኑ ይታወቃል። ያም ሆነ ይህ የዐማራው የመኖር ህልውና ትግል ላይቀለበስ ተቀጣጥሏል። ዐማራው ለሕዝብ እየወገኑ ሳይሆን የባንዳነት ተግባር እየፈፀሙ ነው፣ ለሆዳቸው አድረውና ለስልጣን ብለው ከዐማራ ጠሉ የኦሮሙማው ስርዓት ጎን ተሰልፈው ሕዝባችንን እያስገደሉና ጥቅሙን አሳልፈው ለጠላት እየሰጡ ነው ባላቸው የብአዴን አመራሮችና ካድሬዎች ላይ የማያዳግም እርምጃውን አጠናክሮ ይቀጥላል።

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.