Breaking News
Home / Amharic / መረጃዎች ከአማራ ክልል ሼር በማድረግ ተባበሩን !

መረጃዎች ከአማራ ክልል ሼር በማድረግ ተባበሩን !

#ሰበር_ዜና!

ፋኖ የአለፋ ፖሊስ ጣቢያን ጨምሮ መላ የወረዳ ተቋማትን ተቆጣጠረ!

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የአለፋ ወረዳ ዋና ከተማ ሻሁራ ነሃሴ 1/2015 ከቀኑ 12 ሰዓት ገደማ ሻለቃ መላክ ስሜነህ በሚመራው የቴዎድሮስ ብርጌድ እና በአለፋ ፋኖ መያዟ ይታወቃል።
የአለፋ ወረዳ የጸጥታ አካላት እኛ ከፋኖ ጋር መዋጋት አንፈልግም በሚል ተቋማትን ለፋኖ እና ለህዝብ እያስረከቡ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።

ነገር ግን በሀገር ሽማግሌዎች አማካኝነት “እኛ ድንበር ልንጠብቅ ነው የመጣን” በሚል እየተነጋገሩ መሆኑ ተሰምቷል።
ይህን ተከትሎም ነሃሴ 2/2015 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ያለምንም የተኩስ ልውውጥ የአለፋ ወረዳ ፖሊስ ጣቢያን በመቆጣጠር ርክክብ እየተደረገ መሆኑ ተገልጧል።

ስለዚህ ማንኛውም ማህበረሰባችን በየጊዜው እየተፈጸመብን ያሉ ድርጊቶችን በተመለከተ መሬት የነካውን እውነታ በማድረስ የመረጃ ልውውጥ እንድታደርጉልን እናሳስባለን። 
#ኮሚቴው

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.