Breaking News

TimeLine Layout

June, 2021

  • 27 June

    ውሸት የተጠናወተውና ከሕዝብ የተጣላ መንግስት !

    #ግርማካሳ ሕወሃቶች አስር ሺህ ገደልን ፣ ማረክን ወዘተ እያሉ ነው፡፡ ያው ሕወሃት ዜናዎች በመቶ እጥፍ ማጋነን የለመዱ በመሆናቸው ብዙ አያስደንቅም፡፡ 95% ያሉት ዉሸት ነው የሚል ግምት ነው ያለኝ፡፡ ነገር ግን ቢያጋንኑም 5% የሚሉትን ትንሽ እውነት እንዳለበት ግን የሚታወቅ ነው፡፡ አፍነው ወስደው የማረኳቸው ወታደሮች ይኖራሉ፡፡ አንድ ቪዲዮ አይቻለሁ “ከቦንጋ ነው የመጣሁት …

    Read More »
  • 22 June

    አሸንፈናል ! እንኳን ደስ አለን!

    ሰበር ዜና! ============== ዜና ምርጫ! ========== እስካሁን በተቆጠሩ ድምፆች በሁሉም የጎጃምና የወሎ የምርጫ ክልሎች፣ ባሕር ዳር ከተማ ላይ ሙሉ በሙሉ አብን አሸንፏል! ================================ በባሕር ዳር 95 % የሚሆኑት የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ ሆኗል እስካሁን ከተገለፁት የምርጫ ውጨቶች እንደሚያመለክቱት አብን ፓርቲ በከፍተኛ ልዩነት በባሕር ዳር ማሸነፉን አረጋግጧል። ባህርዳር ቀበሌ13 ሽንብጥ የምርጫ …

    Read More »
  • 18 June

    አብንን ይምረጡ!

    አማራ ሁሌም በጦርነት የሚያሸንፍ ህዝብ ነው። የአማራ ህዝብ ደካማ ጎን ሁሌም በጠመንጃ አሸንፎ ህግ በሌለበት አለም ለውሸት ህግ የሚሸነፍ ህዝብ መሆኑ ነው።የአማራ ህዝብ ዋናው ችግር “መንግስት” የሚባለውን ማንኛውንም አካል ያከብራል።አማራ ስናይፐርን በ17ኛው ክፍለ ዘመን ምንሽር ማርኳል። ግን ለዘመናት ያልተቋረጠ ችግሩ በሰላም ቀጠና ላይ ለተሸናፊዎች መልሶ በቃላት መሸነፉ ብቻ ነው። ጀግናው …

    Read More »
  • 16 June

    የአማራ ባንክ ምስረታ የመጨረሻው ምዕራፍ!

    የአማራ ባንክን ሥራ ለማስጀመር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን አቶ መላኩ ፋንታ ገለጹ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ መላኩ ፋንታ በተለይ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በምስረታ ላይ ያለውን አማራ ባንክ ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መኾኑን ተናግረዋል፡፡ እንደ አቶ መላኩ ማብራሪያ ባንኩን ፈቃድ የማሰጠትና ሥራ የማስጀመር …

    Read More »
  • 15 June

    የኢዜማው መሪ ብርሃኑ ነጋ ኢትዮጵያ ውስጥ የዘር ፍጅት አልተፈፀመም አሉ!

    የኢዜማው መሪ ለጨፍጫፉዎች ጥብቅና ቆመው፣ የዘር ፍጅት የተፈፀመበትን ሕዝብ ክደው ተከራክረዋል! የኢዜማው መሪ ብርሃኑ ነጋ ከአማራ ቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ ውስጥ የዘር ፍጅት አልተፈፀመም ብለው ተከራከረዋል። ጋዜጠኛው ጉዳዩን የሚያስተካክሉበት እድል ቢሰጣቸውም የኢዜማው መሪ ግን ከአቋማቸው ፍንክች አላሉም። የአማራ ሕዝብ ከሌሎቹ ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ በተለየ በሰነድ ተፈርጆ የተጠቃ ሕዝብ ነው። የአማራ …

    Read More »
  • 4 June

    የአዲስ አበባ ጉዳይ! The Apartheid Court!

      የአዲስ አበባ ጉዳይ ሳይሆን የቼልሲና ማንቸስተር ግጥሚያ የሚያስጨንቃችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ በተለይ ወጣቶች በሚቀጥለው አስር አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ 60% ኦሮምኛ ተናጋሪ ለማድረግ እየሰሩ መሆናቸውንና ከምርጫ በሗላ የፒያሳ ነዋሪወች እንደሚፈናቀሉ ታውቃላችሁ?   ይህ መሬት ወርዶ እየተገበረ ያለን ስራ መካድ የሚፈልጉ የኦሮሞ ብልፅግና እና መርገምቶች ብአዴናውያን ከኢዜማ ጋር በመተባበር ነው …

    Read More »
  • 3 June

    ኦሮሚያ ዉስጥ የሚካሄደዉ ጀኖሳይድ ሊቆም አይችልም!

    written by: Miky Amhara   ኦሮሚያ ዉስጥ የሚካሄደዉ ጀኖሳይድ ሊቆም አይችልም ምክንያቱም፤   1. በተለይም ጨለማን ተገን አድርጎ የኦሮሚያ መንግስት የሚያካሂደዉ ጭፍጨፋ በመሆኑ መቼዉንም አይቆምም፡፡ 2. የኦሮሞ ኢሊቶች፤ አክቲቪስቶች እና ፖለቲከኞች እስከዛሬዋ ድረስ ህዝባቸዉን ሞቢላይዝ እያደረጉት ያሉት በየአካባቢዉ አማራዉን ጠላት አድርገዉ እንዲያዩት በመሆኑ ጭፍጨፋዉ አይቆምም፡፡ 3. አይደንቲቲ ሁሌም ቢሆን የሚሰጥህ …

    Read More »
  • 2 June

    የአፈ ቅቤው የዐብይ አህመድ ውሸቶች! share.

    (የጠሚው አፈ ቅቤው ውስጠ ሰይፉ ፀረ ዐማራው የዐብይ አህመድ ውሸቶች ) ይህ ከታች ያለው የውሸት ጋጋታ በትላልቅ ሚዲያ ሁላ ተላልፎ ዝም የተባለ እስካሁን በበቂ ሁኔታ ማስተባባል ያልቻሉትን አሁን የወጣው ድምፅ ላይ የዘመቱት ለምንድነው?የውሸት ጋጋታዎች በከፊል ( 2018 – 2021 ) የተደመጡ😮«ጊዜ ስለሌለኝ ከኖቬል ሽልማት ፕሮግራም ላይ አልገኝም»«አንዲት ፈረንሳዊ ላግባህ ብላኝ …

    Read More »

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.