ፍርድ ቤቱን እንባ በእንባ ያራጨው ወንጀል በተጠቂዎች ሲጋለጥ:- አምስቱም የፌዴራል ማረሚያ ቤቶችን የሚቆጣጠሩት የኦሮሞ ብሄር የሆኑ የኦህዴድ ኦሮሙማ ስዎች ናቸው:: በዚህ ቦታ ላይ የመደባቸውም ራሱ አቶ አብይ አህመድ ሲሆን በህወሃት ዘመን የህግ እስረኞች ላይ የተፈፀመውን ወንጀል የሚያስንቅ ወንጀል እንደተፈፀመባቸው ከትላንት በስቲያ ፍርድ ቤት የቀረቡ እስረኞች በዳኞች ፊት እያለቀሱ አስረድተዋል:: በነዚህ የአማራ ተወላጅ እስረኞች ላይ የተፈፀመው ኢሰብአዊ ወንጀል መካከል 1. አፍህን …
Read More »TimeLine Layout
July, 2023
June, 2023
-
30 June
አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለዉን የኢኮኖሚ አቀባ ልታነሳ ነው !መነበብ አለበት::
U.S. Lifts Human Rights Violation Designation on Ethiopia The decision, despite evidence of ongoing abuses, clears the way to new economic aid. JUNE 29, 2023, 11:46 AM The Biden administration has quietly informed Congress that as far as it is concerned, Ethiopia is no longer engaging in a “pattern of gross violations of human rights,” lifting a legal designation that …
Read More » -
28 June
የአብይ አህመድ ጀሌ ወታደር አልዋጋም እያለ እየሸሸ ነው።
ሰበር መረጃ:- የመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ያለው ወታደር መሳሪያውን እየጣለ በመሸሽ ላይ መሆኑ አንድ ለአንከር ሚድያ ቃለ መጠይቅ የሰጠ የመከላከያ ሰራዊት ወታደር ይህን መስክሯል:: ይህ ከኦሮሞ ብሄር የሆነ የሰራዊቱ አባል እንዳረጋገጠው ወታደሩ የአማራ ህዝብ ጋር ያለውን ጦርነት ለመዋጋት ፈቃደኛ አለመሆኑን ገልጦ ለግዳጅ ሲልኩን “ጁንታውን ልትወጉ ነው” ተብለን ነው የመጣነው ሲል ተናግሯል:: በአማራ የተለያዮ ወረዳዎች ባለፉት ሁለት ሳምንታት በተደረገው ጦርነት ከፍተኛ ሽንፈት …
Read More » -
20 June
US Government cuts food aid to Ethiopia.
USAID cuts food aid supporting millions of Ethiopians amid charges of massive government theft. The US government is suspending food aid to Ethiopia after an investigation uncovered a widespread scheme to steal donated food, the US Agency for International Development (USAID) said, a move that will affect millions of the world’s poorest people. Leaked documents given to donors indicate that …
Read More » -
16 June
ሰበር መረጃ ጥንቃቄ – የዘመነ ወቅታዊ ጉዳይ !
ሰበር መረጃ ጥንቃቄ:- የዘመነ ወቅታዊ ጉዳይ÷ የመርከቦች ሽያጭና በኢንጂነር ስመኘው ግድያ ላይ የሚታመነው ዕውነት/ * ባለፈው ማክሰኞ ምሽት የአማራ ሕዝብ አንዱ የትግል አርማ የሆነውን አርበኛ ዘመነ ካሴ ላይ ጥቃት ለመፈጸም የሞከረው የዓብይ አህመድ እና የብአዴን ጥምር አፋኝ ቡድን አሁንም ጥቃት ማድረሱን እንደማያቆም በርካታ ምልክቶች እየታዩ መሆናቸውን ከባህር ዳር የሚወጡ መረጃዎች አረጋግጠዋል:: በአሁኑ ወቅት በዘመኔ መኖሪያ ቤት አካባቢ የመከላከያ ኦራል በብዛት …
Read More » -
10 June
Oromization of Ethiopian Airlines
አየር መንገዱን ኦሮሞናይዝ የማድረግ ዘመቻ፦ #ሰበር_ዜና_‼️‼️ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የማኔጅመንት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ ከኃላፊነት ተነሱ። በምትካቸው ምንም የንግድ አየር መንገድ እውቀት የሌለውን ጄነራል ይልማ መርዳሳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኔጅመንት ቦርድ ሰብሳቢ በመሆን ተተክቷል። አቶ ግርማ ዋቄ የተሾሙት አቶ ተወልደ ገብረማርያም ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ተከትሎ ነበር።
Read More »