ሰበር ዜና፦ ስድስት የአሜሪካ ኮንግሬስ አባላት የዐማራ ክልሉን ጉዳይ በተመለከተ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ደብዳቤ ጻፉ። የኮንግረስ አባላቱ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን እንዲሁም በተመድ ለአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ በጻፉት ደብዳቤ በዐማራ፣ ኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ገልፀዋል። የደብዳቤያቸው ዋና ይዘት ከሁለት ዓመታት በፊት በሰሜኑ ጦርነት በውጊያ የተሳተፉት አካላት …
Read More »TimeLine Layout
September, 2023
-
20 September
ድሮንና ከባድ መሣሪያዎች ሳይቀሩ በመጠቀም በአማራ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው::
ጆሃን ጋልቱንግ የተባሉ የኖርዌይ የጥቃት/ Violence ተመራማሪ እንደተገለጹት የማኅበረሰብ ጥቃትን በሶስት ስይንሳዊ ትንታኔ ያስቀምጡታል:: 1. ቀጥተኛ ጥቃት፣ 2. መዋቅራዊ ጥቃት እና 3. የባህል ጥቃት ናቸው:: እነዚህ የጥቃት መጠኖች የሶስት ማዕዘን ሶስት ክንዶች ተብለውም ይገለጻሉ:: ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት በአማራውና ሌሎችም ወገኖቻችን ላይ ከላይ የተጠቀሱት የጥቃት ዓይነቶች ከወያኔ የሥልጣን ዘመን ጀምሮ በነበረው መንግሥታዊና ማኅበራዊ አወቃቀሮች በሰፊው ሲራመድ ቆይቶአል:: …
Read More » -
17 September
የአብይ አህመድ ንጹሃን የአማራን ሕዝብ በድሮን መጨፍጨፉን ተያይዞታል።
ዛሬ በ (09/17/2023) በቋሪት ከቤተክርስቲያን ሲመለሱ በነበሩ ንጹሃን ላይ በተካሄደ የድሮን ድብደባ ቁጥራቸው ወደሃያ የሚሆኑ ወገኖቻችን አልቀዋል።
Read More » -
16 September
የአማራ ህዝብ ያለውን ሁለገብ ትግል የሚደግፍ ንቅናቄ ተቋቋመ !
የአማራ ህዝብ ለህልውናው ለፍትህና ለዴሞክራሲ እያደረገ ያለውን ሁለገብ ትግል የሚደግፍ ንቅናቄ ተቋቋመ:: የአማራ ፋኖ እያደረገ የሚገኘውን ፍትሃዊ ትግል ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እና ህዝብን አደራጅቶና አቀናጅቶ መምራት አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት የአማራ ልጆች በአንድነትና በፅናት በመቆም ፋኖ ለህልውና ለፍትህና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ (ፋ.ህ.ፍ.ዴ.ን.) የተሰኘ ህዝባዊ እንቅስቃሴ ማቋቋማቸዉን በዛሬዉ ዕለት ባወጡት መግለጫ አስታዉቀዋል። ንቅናቄዉ በመግለጫዉ ወደ ሁለገብ ትግል ለመግባት ተገደናል ያለ ሲሆን በመላው …
Read More » -
15 September
እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ
ወገኖች፦🤔🤔 ይህ እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ ነው፤ እራሱ የመንግስት ተቋማትም ሆኑ እንደ የዓለም ባንክ ያሉ ተቋማት አምና የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር እስከ 123 ሚልዮን ደርሷል የሚል መረጃ ባሰራጩበት ሁኔታ የገዛ ዜጎቹን በጄኖሳይድ እና በማያባራ ጦርነት እየፈጀ ነው የሚባለው ጥቁሩ የኦሮሞ ናዚ አስተዳደር ዛሬ በመግለጫው እስከዛሬ 120 ሚልዮን የሚባለው ውሸት ነው ሀገሪቱ ያላት የህዝብ ብዛት 107 ሚልዮን ብቻ ነው ሲል መግለጹ በዓለም …
Read More » -
5 September
ከኢትዮጵያዉያን ማህበር በአዉሮፓ ለተባበሩት መንግሥታትና ለአዉሮፓ ህብረት የተላከ መልእክት!
September 4, 2023 Ladies and Gentlemen at European Commission in Brussels Belgium, European Parliament in Strassburg, France and United Nations Human Rights commission in Geneva, Switzerland. We, Ethiopians living and working in Europe are raising a cry of alarm to the member states of European Commission, the European Parliament and to the United Nations. Since 2018, the year a new self …
Read More »