0.1 አቶ ዐብይ አህመድ— የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ 1. ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጅላ—የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም 2. ጀነራል ጌታቸው ጉዲና ሰልባና—የአገር መከላከያ ሰራዊት መረጃ መምሪያ ዋና አዛዥ 3. ሌተኔል ጀኔሬል አለምሸት ደግፌ ባልቻ—የአገር መከላከያ ሰራዊት ስልጠናና የሜካናዝድ ኃይሎች ዋና አዛዥ 4. ሌተናል ጀነራል አጫሉ ሸለመ መረጋ—የአገር መከላከያ ሰራዊት ሰራዊት …
Read More »TimeLine Layout
April, 2023
-
20 April
በመከራችንም ሐሴት እናደርጋለን! – ስንታየሁ ቸኮል
በመከራችንም ሐሴት እናደርጋለን! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን ጉዳይ የመጀመሪያ የዐቃቢ ሕግ ተከሳሽ ሆኛለሁ እኔ እንደ በረከት እቆጥረዋለሁ መከራ ትዕግሥትን እንደሚያስገኝ እናውቃለንና። በእግዚአብሔር ክብር ተስፋ በማድረግ ሐሴት እናደርጋለን። በዚህ ብቻ ሳይሆን በመከራችንም ሐሴት እናደርጋለን ምክንያቱም መከራ ትዕግሥትን እንደሚያስገኝ እናውቃለን። ትዕግስትም ፤ ጽናትን ፤ ጽናትም የተፈተነ ባሕርይን ፤ የተፈተነ ባሕርይ ተስፋን ፤ …
Read More » -
19 April
ከአማራ ህዝብዊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ ! ይህን መልእክት ለአማራ ሕዝብ እንዲደርስ አድርጉ !
ከአማራ ህዝብዊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ የአማራ የውርደት ዘመን የሚያበቃበት ጊዜ አሁን ነው! በጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ እና በኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ ላይ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ጥሪ ሚያዚያ 9, 2015 የተከበርከው የአማራ ሕዝብ:- ባሳለፍነው ሳምንት የአማራ ሕዝብ በአብይ አህመድ፣ በኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ እና በባህር ዳር በሚገኙ በኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ የአማራ …
Read More » -
15 April
Open Letter to World Bank and IMF – By Dr. Yonas Birru and Professor Seid Hassan. Please share.
Open Letter to WB and IMF from two Former Members of Ethiopia’s ‘Economic Advisory Council’
Read More » -
14 April
የዓለም የሰላም ፋውንዴሽን የአብይ አህመድ የዶክተር ድግሪ በኩረጃ (Plagiarism) ) የተገኘ ነው አለ::
Plagiarism in Abiy Ahmed’s PhD Thesis: How will Addis Ababa University handle this? by WORLD PEACE FOUNDATION on APRIL 12, 2023 Alex de Waal, Jan Nyssen, Gebrekirstos Gebreselassie, Boud Roukema and Rundassa Eshete Ever since Abiy Ahmed was awarded his PhD degree at the Institute of Peace and Security Studies (IPSS) at Addis Ababa University …
Read More » -
12 April
የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት!
ጉዳዩን ከሚደግፉ ወገኖች ውስጥ ነበርኩ! ነበርኩ ማለት አሁን አይደለሁም ማለት ነው፡፡ ለምንʔ 1ኛ ብልጽግና እንደ ስብስብ ሕዝብን በእኩል የማያይ፣ በብሔርና በሃይማኖትም በተለይ የኦርቶዶክስና የአማራን ጥፋት የሚሻ መሆኑን በግልጽ እያሳየ በመምጣቱ ነው፡፡ ይሄንንም ባለፉት አምስት አመታት አንድም እልቂታቸውን ባለማስቆም፣ እራሱም ደግሞ የሚገድልና የሚረሽን ሆኖ አሁን ደርሷል፡፡ 2ኛ ኢትዮጵያውያንን በሃይኖትና በዘር …
Read More » -
12 April
የአማራ ልዩ ሀይል ብርጌዶቻችን
መላው የአማራ ሕዝብ በልጆቹ ልዩ ኋይሉና ፋኖ ላይ ጦርነት ባወጀው ከሀዲው መከላከያ ላይ በያለበት ይዝመት- መንገድ ይዝጋ-!!! ጀግናው የአማራ ልዩ ኋይል ከሞት በታደገው ከሀዲው ባንዳ መከላከያ ተብዬ ቅንጣት ክብርም ቅንጣት እውቅናም መስጠት የለበትም። የአማራ ልዩ ኋይል የምትጠቃው ይህንን ገዳይ ባንዳን እንደ የሀገር መከላከያ ስትመለከተው ብቻ ነው። ትናንት ከወያኔ መንጋጋ ፈልቅቀህ …
Read More » -
7 April
ሰበር ዜና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ትጥቅ ለማስፈታት እንቅስቃሴ ተጀመረ፡ ህወሀት ምልመላና ስልጠና እያካሄደ ነው!
የአማራ ክልል መሪዎች ልዩ ሃይሉ እንዲፈርስ ፈርመዋል :: ከዚህ አንፃር ጄ/ል አበባው ተጠያቂም ተወቃሽም አይደለም :: ምክንያቱም “የአማራ ህዝብ “….ክልሉን እንዲመሩ ….የመረጣቸው “የፖለቲካ ሃይሎች እስከፈቀዱ ድረስ, የፖለቲካ ሃይሉ ተስማምቶ ያፀደቀውን !… መከላከያ ሰራዊቱ የማስፈፀም ግዴታ አለበት :: ፔሬድ !
Read More »