የባንኩ ባለቤት እኛ ለመሆን እና የአማራ ባንክ ማድረግ ከፈለግን የአክሲዮን ሽያጩን እኛ ሙሉ በሙሉ በመግዛት መቆጣጠር አለብን ። የአማራ ባለሀብቶች ሌላውም ወገን ከ ዝቅተኛው የአክሲዮን ብዛት 10 500 ጀምሮ በመግዛት የአማራ ባንክ ባለድርሻ በመሆን ባንኩን አማራ አማራ እንዲሸት ማድረግ ይቻላል ። ከዛ ውጭ አክሲዮኑን እነ እንትና ገዝተው ከተቆጣጠሩት በስም ብቻ ነው የአማራ ባንክ ሊሆን የሚችለው ። ተሰባሰብ በህብረት ሰርተህ ተለወጥ …
Read More »TimeLine Layout
August, 2019
-
11 August
ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ….
ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ነው ስለ አማራ በይፋ መታገል ከጀመረች ሰባት ዓመት ሆኗታል ቆራጥ አማራ ነች ለአማራነቷ እንድትታገል ምክንያት የሆናት አባቷ በሰፈራ ወለጋ ሄዶ ወለጋ ይኖር ነበር በሚኖርበት ሀገር ወለጋ በፅንፈኛ ኦሮሞዎች በካራ ታርዶ ስለሞተባት ነው በዛን ግዜ እንደ አሁን ኢንተርኔት ስልክ የለም ነበር ::አማራ በየቦታው እየታረደ ሲገደል ማንም ወገን አያውቅለትም ነበር። ዉጪ …
Read More » -
10 August
አባቴ ተገድሏል፣ እርጉዟ እናቴ በጨለማ ክፍል በእስር ቤት ትሰቃያለች::
አባቴ ተገድሏል፣ እርጉዟ እናቴ (Desta Asfaw) በጨለማ ክፍል በእስር ቤት ትሰቃያለች….. * ማህሌት አሳምነው ጽጌ። ህሊና በሞተባት አገር የአማራ ህይወት እንዲህ ነው ! Court denied bail for wife of G/Asamnew Tsige despite her pregnancy & deteriorating health condition by Yeahun · August 9, 2019 Court at Lideta today denied the right of bail for the wife of the deceased Brigadier …
Read More » -
10 August
በእስር የቆዩት 17 አማሮች በትላንትናው ዕለት ማለትም ነሐሴ 1/2011 ዓ.ም በዋስትና ተፈተዋል።
መረጃ ስለመስጠት **** የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ወለጋ ዞን ኬረሞ ወረዳ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩት 17 አማሮች በትላንትናው ዕለት ማለትም ነሐሴ 1/2011 ዓ.ም በዋስትና ተፈተዋል። ምንም እንኳን ያለበቂ ጥርጣሬ መያዛቸውና ያለአግባብ መንገላታታቸው ስህተት የነበረ ቢሆንም በዋስትናም ቢሆን መፈታታቸው በበጎ የሚታይ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ያለበቂና …
Read More » -
7 August
Ethiopians especially in USA must act now ! Call Fbi and 7-Eleven head Quarters to report act of Genocide!
ለ 7 eleven ለ Fbi ዋና መስርያ ቤት ደዉላችሁ ተቃዉሞ አሰሙ። tel. +1 800 255 0711, +1 972 828 7011 Shop Address: 14400 Marsh Ln, Addison, TX 75001 you can also send protest e-mail: e-mail address: 7-11custrel@7-11.com Sample Letter to 7-11 Head Quarter and Law officials. Please copy and send. We are sending a serious complaint against the owner …
Read More »