** የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል በአፈና አይገታም ! የህዝባችን ሁለንተናዊ ትግል አምጦ የወለደው አብን የአማራ ህዝብ መሰረታዊ የኅልዉና፣ የፍትኅና የእኩልነት ጥያቄዎችን በመለየትና አማራዉን በማደራጀት የተጋረጠበትን የኅልውና አደጋ በመቀልበስ ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በእኩልነትና በፍትኃዊነት የሚኖርባትን ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ በሰላማዊ መንገድ እየተንቅሳቀሰ ያለ ድርጅት ነዉ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ብሔራዊ ምክር ቤት ከነሃሴ 11-12/2011 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየውን የ1ኛ ዓመት …
Read More »TimeLine Layout
August, 2019
-
18 August
የድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) በአዲስ አበባ ሊያቀርበው ያሠበው ኮንሰርት ፍቃድ ተከለከለ።
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ መስቀል አደባባይ ላይ ሊያደርግ ያሰበው ኮንሰርት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቃድ ሳያገኝ ቀረ። ኢትዮፒካሊንክ ከከተማው አስተዳደር ምንጮቼ አገኘሁት ባለው መረጃ መሰረት መስቀል አደባባይ ለፀጥታ ምቹ ባለመሆኑ ኮንሰርቱ ፍቃድ ሊሰጠው አለመቻሉን አስረድቷል። ነገር ግን የኮንሰርቱ አዘጋጆች በአዲስ አበባ ስታዲየም ኮንሰርቱን ለማካሄድ ድጋሚ የፍቃድ ጥያቄ ማቅረባቸውን እና አስተዳደሩም ለዚህኛው ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ምላሽ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል። ቴዲ …
Read More » -
16 August
በማንነቴ ምክንያት ከስራ እና ከደሞዝ እንድታገድ ተደርጊያለሁ።
ጋዜጠኛ ደሳለው ጥላሁን አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ ነሐሴ 10 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ውስጥ ከ 10 ዓመት በላይ በጋዜጠኝነት እና በተለያዮ የስራ ኃላፊነት ደረጃዎች ላይ አገልግሏል፤ በቅርቡም ከሐምሌ 04 ቀን 2011 ዓ.ም ከሚሰሩበት ተቋም ከስራ እና ከደሞዝ ኢ-ፍትሀዊ በሆነ መንገድ እንደታገደ ይገልፃል። ጉዳዮን በማስመልከት የአማራ ሚዲያ ማዕከል አቶ ደሳለው ጥላሁንን ስቱዲዮ ድረስ በመጋበዝ ቆይታ ያደረገ ሲሆን …
Read More » -
15 August
አጤ ምንሊክና አማራ ለኦሮሞ ባለውለታ ናቸው እንጅ ጡት አልቆረጡም። ጡት ይቆርጡና ብልት ይሰልቡ የነበሩ ራሱ በገዳ ስርአት ውስጥ የነበሩ የኦሮሞ ጎሳዎች ናቸው።
አጤ ምንሊክና አማራ ለኦሮሞ ባለውለታ ናቸው እንጅ ጡት አልቆረጡም። ጡት ይቆርጡና ብልት ይሰልቡ የነበሩ ራሱ በገዳ ስርአት ውስጥ የነበሩ ከሁለት መቶ በላይ የኦሮሞ ጎሳዎች ናቸው።
Read More » -
14 August
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የታሰሩ አመራሮቹንና አባላቱን ለማስፈታት የተለያዩ የትግል ስልቶች መንደፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ዶር ደሳለኝ ጫኔ ተናገሩ
*** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአመራሮቹና በአባላቱ ላይ እየተፈፀመ ያለው እስርና ወከባ የፓርቲዎች የጋራ የቃል ኪዳን ሰነድ መርህን የጣሰ መሆኑን በመጥቀስ፣ በቀጣይ ራሱን ከስምምነቱ ሊያገል እንደሚችል ያስታወቀ ሲሆን የታሰሩትን አባላቱን ለማስፈታት የተለያዩ የትግል ስልቶች መንደፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለአዲስ አድማስ ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ ንቅናቄው በአባላቱ፣ በአማራ የመብት ጥያቄ አራማጆችና አንቂዎች ላይ መጠነ ሰፊ እስራት መፈፀሙን ጠቁሞ የታሰሩትን ለማስፈታት በቅድሚያ …
Read More »