በመስቀል አደባባይ የሚደረግ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ አለመኖሩን ፖሊስ አስታወቀ ************ በማህበራዊ ሚዲያዎች ነገ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ሰልፍ እንደሚደረግ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በሰልፉ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች መኖራቸውን ገለፀ በሚል የኮሚሽኑን ሎጎና የኃላፊዎችን ስም በመጠቀም የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ነገ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ/ም ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ …
Read More »TimeLine Layout
October, 2019
-
12 October
የኖቤል ሽልማት ከተሰጠ ቦሀላ ሰላማዊ ሰልፉ አንዲካሄድ ዶር አቢይ ፈቀደ::
በአስክንደር ነጋ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፉ አንዲካሄድ ዶር አቢይ ፈቀደ። “የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እሁድ ለሚደረገው ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ። የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) ከነገ በስቲያ እሁድ ጥቅምት 2 የጠራውን ሰልፍ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ የሆኑት አቶ ጌቱ አርጋው ለአሃዱ ኤፍ ኤም ገለፁ። ተጀምሮ እስከሚጠናቀቁ …
Read More » -
12 October
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸንፈዋል፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸነፉ ******************** ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማትን በማሸነፋቸው 9 መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም 9 ሚሊዮን የስዊድን ክሮነር ይበረከትላቸዋል፡፡ ዘንድሮ ለዘርፉ ከቀረቡ እጩዎች መካከል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የ16 ዓመቷ ስዊድናዊት የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋች ግሪታ ተንበርግ በሰፊው ያሸንፋሉ የሚል ግምት ተሰጥቷቸው ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከ20 ዓመት በፊት ደም አፋሳሽ የነበረውንና …
Read More » -
7 October
የዶ/ር አብይ እሹሩሩ ይብቃ፤ ወይ እኛን ወይንም ደግሞ ፅንፈኞቻቸውን ይምረጡ!
#ሰበር ዜና የዶ/ር አብይ እሹሩሩ ይብቃ፤ ወይ እኛን ወይንም ደግሞ ፅንፈኞቻቸውን ይምረጡ! አቶ ዩሀንስ ቧያሌው ከህውሓት ጋር ጨርሰናል አብረን መቀጠል አንችልም ድሮ ቀረ!! አሁን የቀረው ዶከተር አብይ ሁለት ምርጫ አለው ከኛ ጋር ወይም ከህውሓትና ከፅንፈኞቻቸው ጋር። ዶክተር አብይ የተሸከማቸውን የኦሮሞ ፅንፈኞችን አፍ ሊያዘጋ ይገባል ማንም ክፍታፍ እየተነሳ አማራን የሚሳደብበት ጊዜ ለመጨረሻ ሊያበቃ ይገባል! ሚዲያ ከፍቶ ህዝብን የሚያባላ ውርጋጥ በህግ ሊጠየቅ ይገባል …
Read More » -
7 October
አምስት የአማራ ፓርቲዎች በዛሬው ዕለት ግንባር ፈጥረዋል።
አምስት የአማራ ፓርቲወች የአማራ ማሕበራዊ ራዕይ ግንባር (አማራ) በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ግንባር ፈጥረዋል። ግንባሩን የመሰረቱት 1) የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል (አዴኃን) 2) የመላው አማራ ሕዝብ ፓርቲ (መአሕፓ) 3) የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት (መአሕድ) 4) የአማራ ሕልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (አሕኢአድ) 5) ነፀብራቀ አማራ ድርጅት (ነአድ) ናቸው ቀጣይም አብንን ጨምሮ አንድናታላቅ ተፅእኖ ፈጣሪ ግንባር እንድትፈጥሩ በመላው አማራ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
Read More »