Breaking News
Home / Amharic / NAMA opened Strategic Studies and Training Center, named after the late Prof. Asrate Woldeyes!

NAMA opened Strategic Studies and Training Center, named after the late Prof. Asrate Woldeyes!

አብን በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ታሪክ የመጀመሪያ የሆነዉን የስልጠና እና ጥናት ማዕከሉን (Training and Research Center) በይፋ አስመርቋል። ስሙንም “ፕሮፌሰር አስራት የስልጠና እና ጥናት ማዕከል” አሉት። ይኸ ድርጅት በእዉቀት እና በብስለት የተሞላ ነዉ። 

ፕሮፌሰር አስራት አልሞቱም፣ ህልማቸዉ ይሳካል/እየተሳካም ነዉ።

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.