Breaking News

Recent Posts

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሰሜን ወሎ ዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በዞኑ ካሉ ወረዳዎች ከተውጣጡ የአብን አመራሮች ጋር ውይይት አደረገ፣

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሰሜን ወሎ ዞን ማስተባበሪያ በዞኑ ከሚገኙ ልዩ ልዩ የአብን የወረዳ አመራሮችን ጋር  መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም በወልዲያ ከተማ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ በወቅታዊ አገራዊና ክልላዊ ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ጉዳዮችና ወደፊት በሚሰሩ ደርጅታዊ ስራዎችን የተመለከተ ሆኖ፣ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በዝርዝር በመወያየትና አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!

Read More »

አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ካስፈለገ በውሸት ላይ የተመሰረቱና የተመረጡ የታሪክ ንባቦችን ማረም ያስፈልጋል !!!

<< አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ካስፈለገ በውሸት ላይ የተመሰረቱና የተመረጡ የታሪክ ንባቦችን ማረም ያስፈልጋል !!! >> (ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ) . አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር የታሪክን አረዳድ ማስተካከል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ በኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት እንደሌለ፤ በታሪክ አረዳድ፣ በትርክቶች፣ በብሔራዊ ጀግኖችና በምልክቶች መግባባት ላይ እንዳልተደረሰ፤ ለዚህ ትልቁ ችግርም ያልተስተካከለ የታሪክ ምልከታና ብያኔ መሆኑን ያስረዳሉ። እንደ ዶክተር ደሳለኝ ማብራሪያ፤ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.