የትራንስፖርት እገዳ በአማራ ክልል
ሰበር ዜና የአማራ ክልል መንግስት ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ሲባል የትራንስፖርት እገዳ በማድረጉ ዜጎች በአባይ በረሀ ለከፋ ችግር እየተጋለጡ ስለሆነ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው::
Read More »የኮሮና ቫይረስን በሳይንሳዊ ምርምር በተደገፈ የሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ሳይንስ ጋር በማቀናጀት ቫይረሱን ለማከም የተሰራው …
Read More »የአብይ አህመድ ሚኒስትሮች የሐይማኖት ስሪት 1|ኛ ፕሮቴስታንት 75% (18 ከ24ቱ) 2|ኛ ሙስሊም 25% (6ከ 24ቱ) …
Read More »ሰበር ዜና የአማራ ክልል መንግስት ለኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ሲባል የትራንስፖርት እገዳ በማድረጉ ዜጎች በአባይ በረሀ ለከፋ ችግር እየተጋለጡ ስለሆነ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው::
Read More »የሙቀት መለኪያን ለመግዛት ስለወሰንን በማርቆስ አካባቢ ያላችሁ ወገኖቸ ይህንን ማሽን በመፈለግ ባስቸኳይ ታሳውቁን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን!! መርዳት የምትችሉ እባካችሁ አሳውቁን e-mail: amhara1@amharaonline.org Letenah Ejigu Wale ሰበር ዜና፤ ኮሮና ባህር ዳር እና እንጅባራ እንደተገኘ ሰምተናል ። እንድትደነግጡ ሳይሆን የበለጠ ጥንቃቄና ዝግጅት እንድናደርግ ነው ። ባህር ዳር ከተማዋ ብትዘጋ ጥሩ ነው ። ሰው ገብያ ባይሄድ እና ቤቱ አርፎ ቢቀመጥ ጥሩ ነው ። …
Read More »ከዛሬ ጀምሮ ወደ አማራ ክልል የሚገባ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንደማይኖር የክልሉ መንግሥት አስታወቀ። ባሕር ዳር ፡ መጋቢት 20/2012 ዓ.ም (አብመድ) ከአገሪቱ ከየትኛውም አቅጣጫ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ ማንናቸውም ዓይነት የሕዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች ከዛሬ መጋቢት 20/2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ጀምሮ ወደ ክልሉ መግባት የማይችሉ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት የኮረና ወረርሽኝ መካላከል ኮማንድ ፖስት አስታውቋል። ከዩኒቪርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው እየመጡ የሚገኙ የአማራ ክልል …
Read More »