የአብይ አህመድ ንጹሃን የአማራን ሕዝብ በድሮን መጨፍጨፉን ተያይዞታል።
ዛሬ በ (09/17/2023) በቋሪት ከቤተክርስቲያን ሲመለሱ በነበሩ ንጹሃን ላይ በተካሄደ የድሮን ድብደባ ቁጥራቸው ወደሃያ የሚሆኑ ወገኖቻችን አልቀዋል።
Read More »የኮሮና ቫይረስን በሳይንሳዊ ምርምር በተደገፈ የሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ሳይንስ ጋር በማቀናጀት ቫይረሱን ለማከም የተሰራው …
Read More »ዛሬ በ (09/17/2023) በቋሪት ከቤተክርስቲያን ሲመለሱ በነበሩ ንጹሃን ላይ በተካሄደ የድሮን ድብደባ ቁጥራቸው ወደሃያ የሚሆኑ ወገኖቻችን አልቀዋል።
Read More »የአማራ ህዝብ ለህልውናው ለፍትህና ለዴሞክራሲ እያደረገ ያለውን ሁለገብ ትግል የሚደግፍ ንቅናቄ ተቋቋመ:: የአማራ ፋኖ እያደረገ የሚገኘውን ፍትሃዊ ትግል ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እና ህዝብን አደራጅቶና አቀናጅቶ መምራት አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት የአማራ ልጆች በአንድነትና በፅናት በመቆም ፋኖ ለህልውና ለፍትህና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ (ፋ.ህ.ፍ.ዴ.ን.) የተሰኘ ህዝባዊ እንቅስቃሴ ማቋቋማቸዉን በዛሬዉ ዕለት ባወጡት መግለጫ አስታዉቀዋል። ንቅናቄዉ በመግለጫዉ ወደ ሁለገብ ትግል ለመግባት ተገደናል ያለ ሲሆን በመላው …
Read More »