ኢዜማ ከንቲባ ታከለ ኡማ ወንጀል ሰርተዋል ሲል በደሎችን በመዘርዘር መግለጫ አውጥቷል።
ይቅርታ የጎደለው የኢዜማ ጥሩ አቋም !********************************ኢዜማ ከንቲባ ታከለ ኡማ ህግን ከለላ በማድረግ ወንጀል ሰርተዋል ሲል በህዝብ ላይ የፈፀሟቸውን በደሎች በመዘርዘር መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ በመገለጫው ተዘርዝረው የቀረቡት ወንጀሎችም ሆኑ መግለጫው ያላከተታቸው የወንጀል ድርጊቶች በከንቲባው ሲፈፅሙ በወቅቱ የነበረውን የህዝብ ድምፅ በማጣጣል ለከንቲባው ገፅታ ግንባታ መስራትን እንደ ትክክለኛ የፖለቲካ አቋም ወስዶ በይፋ ለወንጀል …
Read More »