Breaking News

Recent Posts

ኦሮምያ ሀገር ሆነች እንዴ?

  (ደጋግመው ያንብቡት) ኦሮምያ ሀገርም ትሁን ክፍለሀገር በአሻጥርና በሚስጥር ሳይሆን ሁሉም ነገር በግልፅና ያለ ግብፅ መደረግ አለበት። በህገመንግስቱ መሰረት ከውጭ መንግስታት ጋር ሀገርን ወክሎ ግንኙነት ማድረግ የክልሎች የስልጣን ደረጃ አይደለም። የኦሮምያው አቶ ሽመልስ አብዲሳ ግን በጎርቫቾቩ ጠቅላያችን ፈቃድ እስካሁን ከጅቡቲ፣ ከሱማሊያ፣ ከኤርትራ እና ከሱዳኑ ጋጠወጥ ጄኔራል አብዱርሀኒ ጋር ተገናኝቶ መክሯል። በኦሮምያ የዜግነት ቢሮ ከተከፈተ 2 ዓመት አልፎታል። ለመሆኑ ኦሮምያ እንደ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.