ጥሪ ለአማራ ተወላጆች በዲያስፖራ ! ድረሱልን !
አርቆ አሳቢው የአማራ ህዝብ ሀገር ለመመስረት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ሀገራዊ አንድነትን አንግቦ ከክልሉ ውጪ በመውጣት ሰው የማይኖርበትን ጫካ እየመነጠረ መንገድ እየሰራ ጫካውን ወደ ከተማነት እየቀየረና ለኑሮው የሚያስፈልጉትን ግብአት እያሟላ በሄደበት ስልጣኔን እያስተማረ እዛው ላይ ጎጆውን እየቀለሰ ሀብት ንብረት አፍርቶ ከብሔሩም በላይ ኢትዮጵያዊነቱን አስቀድሞ የሚኖር የሀሳብና የተግባር ባለቤት ነው። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ አማራው ሊመሰገንና ሊሸለም ሲገባው በተቃራኒው የሞት …
Read More »