የደጀን ህዝብ መንገድ ዘግቶ እስክንድርን የያዘው መኪና እንዲመለስ አደረጉት! ከዚያ የባህርዳር ወጣቶች ነቅለው ወጥተው ግፊት በመፍጠር እስክንድርን ከባህርዳር እስርቤት አስፈቱት !
ደጀን ላይ ሕዝብ ነቅሎ ወጥቶ መንገድ ዘግቶ በእኛ እሬሳ ላይ ነው እስክንድርን የምትወስዱት ብሎ ከአዲስ አበባ የግፍ ግዞት ጉዞ ጀግናው በትግሉ እንዲመለስ አድርጓል። ከዚያ የባህርዳር ወጣቶች ነቅለው ወጥተው ግፊት በመፍጠር እስክንድርን ከ ባህርዳር እስርቤት አስፈቱት ! ሕዝብ ከተባባረ ገና ብዙ ነገር ይሰራል! አምባገነኖች ጭንቅ አይችሉም ! ሕዝብ ሲነሳ ፍርሃት ይይዛቸዋል !
Read More »