የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ አስመርቀ ! ለዉጡ ይሄ ነው እንዴ?
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በቡልቡላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት እንደሚያስመርቅ የክልሉን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ Biniam Shemelis ሌሎችም ክልሎች ከዚህ ልምድ በመውሰድ አቅማቸውን በማጠናከር የህዝባቸውን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል ። ለኢትዮጵያ ግን የሚጠቅመው አንድ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ብቻ ነበር።ነገር ግን የአንድን አካባቢ ልዩ ሀይል እያጠናከሩ የሌላውን ልዩ ሀይል ማዳከም ነውር …
Read More »