Breaking News

Recent Posts

ሰበር መረጃ – ፋኖ

ሰበር መረጃ፦  በደቡብ ጎንደር ዞን ፋኖና የነቁ ዐማራዎች ላይ ጥቃት በመፈፀም እና በማሰር የሚታወቀው የወረታ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መልኬ ጤናው በትላንትናው ምሽት ባልታወቁ ሰዎች መገደሉ ተረጋግጧል፤ በተያያዘ ዜና በባንዳነቱና ሌብነት የሚታወቀውና በኦሮሙማው ቡድን ታማኝ ሎሌነቱ ለዐማራ ክልል መስተዳድር ከፍተኛ ኃላፊነት ታጭቶ የነበረው የደብረ ማርቆስ ከንቲባ ይትባረክ አወቀ ሀገር ጥሎ መኮብለሉ ተሰምቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዐማራ ሀሰተኛ የማንነት ጭምብል ብአዴን …

Read More »

የካንጋሮ ፍርድቤት ዉሎ !

“በልደታ ፍርድ ቤት ታሪክ ተፈፀመ! ” ▸▸▸ « የግራ ዳኛው የዋስትና መብቱ ውድቅ መሆኑን አንብበው ጨረሱ። በዚሁ ሁነት ውስጥ በፍትህ ችሎት አዳራሽ የነበረው ታዳሚ ከፍተኛ ፀጥታ ሰፍኗል። የመሀል ዳኛውም (በእነ ታላቁ እስክንድር ነጋ ክስ የቀኝ ዳኛ የነበረው የመሀል ዳኛ ረቡማ ነው) አጁን በአፉ አስደግፎ እያየ ነበር። የፌደራል ፖሊስ አባላት ፀጥታውን ነቅተው እየጠበቁ ነው። ውሳኔውም ተነቦ አለቀ። 24’ቱም ተከሳሾች ከመቀመጫው ተነሱ! …

Read More »

ፋኖ የማክሰኚት ከተማን ተቆጣጠረ!

ሰበር አዲስ ዜና:- የማክሰኝት በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋል እንዲሁም የብአዴን የታችኛው እርከን በክልሉ ለተፈጠረው ቀውስ ዋና ተጠያቂዎች የክልሉ የላኛው እርከን ባለስልጣናትና የቢሮ ኃላፊዎች በመሆናቸው ስልጣን ይልቀቁ ሲሉ ለቋሚ ኮሚቴ አመራሮች እና ለአፈ ጉባኤዋ ስለመጠየቃቸው/ የአማራ ፋኖ በጎንደር ማክሰኝት ከተማን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጠረ:: ፋኖ በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከዓብይ አህመድ ወራሪ ሰራዊት እና ከብልጽግና ተላላኪ የወረዳው አመራሮች ጋር ከፍተኛ ፍጥጫ ውስጥ መግባቱም …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.