Breaking News

Recent Posts

Breaking News – Prosperous Party started work !

የኢህአዴግን መፍረሰና የብልፅግና ፓርቲን መዋሀድ ከፈረሙት 8 የድርጅቶች መሪዎች መሀል፣ በሀገሪቱ የሥራ ቋንቋ በአማርኛ የፈረሙት ብቸኛ መሪ አቶ ደመቀ መኮንን መሆናቸውን አይቼ ገረመኝ ። የገረመኝ ነገር፣ ከስምንቱ የብልፅግና ፓርቲ መሪዎች መካከል 6ቱ ሙስሊሞች፣ 2ቱ ከሙስሊም ወላጆች የተወለዱና አንድም ሙሉ ክርስቲያን አለመገኘቱ በአጋጣሚ ነው ወይስ በዲዛይን የሚል ጥያቄ አጭሮብኛል። አብላጫው ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ፣ እጅግ አብላጫው ደግሞ ክርስቲያን በሆነች ኢትዮጵያ ውስጥ ከአግላይነት …

Read More »

“ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል ስለተሰረዘ ቅር ብሎኛልና ይመለስ ! Professor Fikre Tolossa

“ኢትዮጵያ” የሚለው ቃል ስለተሰረዘ ቅር ብሎኛልና ይመለስ ********************************* ከ ሶስት ወራት በፊት ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ጋራ ተገናኝቼ ነበር። ስለተለያዩ የሀገር ጉዳይዎች ከተወያየን በሁዋላ “የብልጽግና” የሚባል ፓርቲ ሊመሰርቱ እንደአሰቡ ገለጡልኝ። እኔም “የብልጽግና ፓርቲ” የሚለው ስም ኃይል የለውም ፣ “የኢትዮጵያ ብልጽግና ፓርቲ” ቢባል የተሻለ ነው አልኩአቸው። “አይ፣ ስሙ እንዲያጥር ፈልጌ ነው፣ ሁለት ቃሎች ብቻ እንዲሆኑ ሽቼ ነው፣” አሉኝ። ”ስሙ ቢያጥር እና ኃይል …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.