የአፄ ሚኒልክ ሀውልት ጎን የቆሸሸ ቆርቆሮ ቤት ተሰራ !
የዝምታ ውጤቱ እዚህ ድረስ ነው ። በማናለብኝነት የአፄ ሚኒልክ ሀውልት ጎን የቆሸሸ ቆርቆሮ ቤትን በመስራት ታሪክን የሚያወድም ታከለ የሚባል ከንቲባ በተግባር ስራውን እያሳየ ይገኛል። ያዲሳባ ወጣት ሆይ የሚኒሊክን ሀውልት ብቻ አፍርሶ የሚቆም መንጋ እዳይመስልህ እየመጣብህ ያለው ነገ በላይህ ላይ ቤትህን ያፈርሰዋል። ትኩረት፦ #አዲስ_አበባ ‼️ -~•<<•>>•~- የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በታላቁ ንጉሥ #ዐፄ_ምኒልክ መታሰቢያ ሐዉልት አደባባይ ውስጥ ታጥሮ የተቀመጠው የቆርቆሮ ቤት እንዲፈርስ አሳሰበ፡፡ የዳግማዊ …
Read More »