Breaking News

Recent Posts

188 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል!

ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተነገረ በሗላ በአዲስ አበባ ከተማ በጤና መጠበቂያ ቁሶች እንዲሁም በግብርና ምርቶች ላይ ያለአግባብ ዋጋ ጨምረው የተገኙ 188 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል። አንዳንድ ፋርማሲዎች 5 ብር የነበረውን የአፍ መከላከያ እስከ 200 መቶ ብር፣ ነጭ ሽንኩርት ከ100 – 110 ብር የነበረውን ከ250 – 290 ብር፣ ሙዝ በኪሎ 25 ብር የነበረውን 60 ብር፣ በርበሬ 90 ብር የነበረውን …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.