የፋኖና የመንግስት ድርድር!
የፋኖ አርበኞችና የመንግስት ድርድር!! አደራዳሪ ሽማግሌዎቹ አርበኛ መሳፍንት ጋር ረዥም ሰዓታትን ወስደው ተወያይተዋል። አርበኛ መሳፍንት ድርጅቱን በመወከል እውነተኛ ድርድር የፋኖ አርበኞች ፅኑ ፍላጎት እንደሆነ ነግሯቸዋል። በእርሱ በኩል መንግስት ሊፈፅማቸውና ሊያሟላቸው የሚገባ ጉዳዮችን ለሽማግሌዎቹ በዝርዝር አቅርቧል። ሽማግሌዎቹም ከአርበኛ መሳፍንት ጋር ባደረጉት ውይይት እጅግ መደሰታቸውን ተናግረዋል። ድርጅቱን በመወከል አርበኛ መሳፍንት ያቀረባቸውን ጥያቄዎች ይዘው ከመንግስት አካላት ጋር ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ …
Read More »